Thursday, November 21, 2013

እነ በጋሻውን በእርቅ ወደ ቤተክርስቲያኒቱ የመቀላቀል ስራ እየተከናወነ ይገኛል

  • v
  • ግራ ቀኙን ያማከለ ውይይት በሀዋሳ ተካሂዷል ተብሏል
  • የእርቅ ጉባኤውን ሶስት ሊቃነ ጳጳሳት መርተውታል፡፡
  • ሦስቱ ሊቃነ ጳጳሳት ከሲኖዶስ የተወከሉ ናቸው፡፡
  • ‹‹ከእውቀት ማነስ አስተማሩ እንጂ የሃይኖት ህጸጽ ተገኝቶባቸዋል የሚያስብል ስራ አልተገኝባቸውም›› አባቶች የተናገሩት
  • ይዘው የወጡትን ሰዎች ይዘው እንዲመለሱ ጉባኤው ስምምነት ላይ ደርሷል፡፡
  • የዕርቅ ስራው እየተሰራ የሚገኝው በፌደራል ጉዳዮች ተጽህኖ ነው የሚሉ ሰዎች አሉ ፡፡
  • ‹‹ወይ በእርቀ ሰላም ቀላቅሏቸው ወይም የእምነት ፍቃድ እንስጣቸው›› የፌደራል ጉዳዮች አቋም
  • በቤተክርስቲያኒቱ ከሰበካ ጉባኤ ውጪ በሰንበት ትምህርት ቤት ፤ በልማት ጉባኤ ሁለት ሁለት ሰዎች እንዲመድቡ ተፈቅዶላቸዋል፡፡
  • በዚህ መልኩ ዕርቁ እንዲከናወን ለ28/03/2006 ዓ.ም ጊዜያዊ ቀጠሮ ተይዟል፡፡

No comments:

Post a Comment