Tuesday, September 24, 2013

መስቀል አደባባይ! የኢትዮጵያውያን ታህሪር?

መስቀል አደባባይ! የኢትዮጵያውያን ታህሪር?

ኢህአዴግ ድሮ ጀምሮ ከሚጠላው የአደባባይ ሰልፍ ራሱን አደባባዩን ወደመፍራት አፈግፍጓል፡፡ በተለይ መስቀል አደባባይ የኢትዮጵያው ታህሪር እንዳትሆን አብዛቶ ፈርቷል፡፡ ላለፉት ስምንት አመታት የሚከለከለው ራሱ ሰላማዊ ሰልፍ ነበር፡፡ ሰማያዊና አንድነት ከግንቦት ጀምሮ ያደረጓቸው ሰላማዊ ሰልፎች ላይ ኢህአዴግ ሲከላከል የሰነበተው ቀዳሚ ጉዳይ ህዝብ በብዛት እንዳይሳተፍ ነው፡፡ ለዚህም ቅስቀሳ የሚያደርጉት ወጣቶች እስካሁንም ድረስ እያሰረ ቀጥሏል፡፡ መስሪያ ቤቶችም በካድዎች ትዕዛዝ ሰላማዊ ሰልፍ የተሳተፉ ኢትዮጵያውያንን ከስራቸው እያበረሩ ነው፡፡
ኢህአዴግን ያስፈራው ሌላው ጉዳይ ግን ሰላማዊ ሰልፍ የሚካሄድበት አደባባይ ነው፡፡ ቅስቀሳ የሚያደርጉትን እያሰረም ቢሆን ሰላማዊ ሰልፎችን በጠባብ ጎዳናዎች ላይ ብቻ በመወሰን ጭንቀቱን ለማቅለል ሞክሯል፡፡ 97ት ላይ ክፉኛ የደነገጠበት መስቀል አደባባይ ለድጋፍ ሰልፍ እንጅ ለሰላማዊ ሰልፍ ክልክል ሆኗል፡፡ ሰማያዊ ወደ መስቀል አደባባይ ሲያመራ ሰልፉን ረግረጋማውና ፖሊስ ህዝብ እንዳይሳተፍ ለማጎር ምቹ የሆነው ጃን ሜዳ ላይ እንዲያደርግ ‹‹አማራጭ›› አቅርቦ ነበር፡፡ ሰማያዊ መስቀል አደባባይን ኢህአዴግ ባዘጋጀለት ጃን ሜዳ ከመቀየር ይልቅ መስቀል አደባባይ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ የሚደረግበት ቀን ሩቅ እንዳልሆነ በማሰብ በክብር ወደ ቢሮው ተመልሷል፡፡
ሰላማዊ ሰልፍ የሚያስበረግገው ‹‹አብዮታዊ›› ፓርቲ አሁንም በርካታ ህዝብ እንዳይሳተፍ ቅስቀሳ የሚያደርጉትን የአንድነትን ወጣቶች ማሰሩን ቀጥሏል፡፡ ኢህአዴግ እንደፈለገ የሚጨፍርበትን አደባባይ ‹‹ግንባታ እየተካሄደበት ነው›› በሚል ለሰልፍ እንደማይፈቀድ መንቦጅቦጁን በግልጽ አሳይቷል፡፡ መቼም በሚቀጥለው አርብ የመስቀል በዓልን ‹‹ግንባታ እየተካሄደ ስለሆነ›› ልክ እንደ ጥምቀት ጃን ሜዳ አድርጉት አይልም፡፡
በእርግጥ ጉዳዩ እራሱን ነው አንድ እርምጃ እያፈገፈገበት ወዳለው ገደል የሚገፋው፡፡ ስለሆነው ለኢህአዴግ የመስቀል አደባባዩ ግንባታ የሚደናቀፈው ህዝብ ስለ ነጻነት ጮኸቱን ሲያሰማ ነው፡፡ ኢህአዴግ አምባገነንነቱን ከመቼውም በላይ እየገነባ ነው፡፡ ይህን አብዮታዊ ግንባታ ደግሞ የሚደረምሰው የወጣቶች ድምጽ መሆኑን ከግብጽ ተምሯል፡፡ የኢትዮጵያውያን ታህሪር ደግሞ መስቀል አደባባይ ነው፡፡ ኢትዮጵያውያን ልክ እንደ ግብጾቹ 97 ላይ ሞክረው ተጨናግፎባቸዋል፡፡ ያኔ ኢህአዴግ ሰልፍን በጊዜያዊ አዋጅ፣ በኋላም በቋሚ አዋጅ ለስምንት አመት በኋላ ለማፈን ችሎ ነበር፡፡ አሁን ደግሞ ስለ ህግና አዋጅ እያወራ፣ ሰላማዊ ሰልፍ ፈቅዶም ቢሆን ባልተጻፈ ህግ ቀስቃሾቹን እያሰረ ነው፡፡ አደባባዮችን ለመልቀቅ ማንገራገሩን ቀጥሏል፡፡ ልክ እንደሙባረክ!
መስቀል አደባባይ ሆይ! መቼ ይሆን ኢህአዴግ እንደሚፈራው የኢትዮጵያውያን ታህሪር የምትሆኝው?
Getachew Shiferaw

ሠበር ዜና በሡዳን ካርቱም ሡዳናዊያን በኡመር አልበሽር መንግስት ላይ ከባድ ተቃውሞ እያደረጉ ነው

ሠበር ዜና
በሡዳን ካርቱም ከተማ (ሠአት 7:40) ሡዳናዊያን በኑሮ ውድነት ምክንያት በኡመር ሀሠን አህመድ አልበሽር መንግስት ላይ ከባድ ተቃውሞ እያደረጉ ነው በአሁኑ ሠአት ተቃውሞው በህዝቦችና በፖሊሶች መካከል ከፍተኛ ግጭት ተፈጥሯል መኪናዎችና ነዳጅ ማደያዎች ተቃጥለዋል ግጭቱ እንደቀጠለ ነው::
/ Kedir Mohammed /

15 የሚሆኑ የአንድነት ፓርቲ አባለት ዛሬ ህገወጥ እስር ተፈፀመባቸው የተቀሩት ስኬታማ ቅስቀሳ በማድረግ ላይ ናቸው

15 የሚሆኑ የአንድነት ፓርቲ አባለት ዛሬ ህገወጥ እስር ተፈፀመባቸው የተቀሩት ስኬታማ ቅስቀሳ በማድረግ ላይ ናቸው

አንድነት ፓርቲ በመጪው እሁድ መስከረም 19 ከ33ቱ ፓርቲዎች ጋር ለሚያደርገው ሰላማዊ ሰልፍ የመኪና ላይ ቅስቀሳ ሲያደርጉ የነበሩ 15 አባላቱ ህገወጥ እስር ተፈፀመባቸው፡፡ አባላቱ ከስድስት ኪሎ ወደ አራት ኪሎ በሚወስደው ጎዳና በመኪና ላይ እየቀሰቀሱ ባለበት ወቅት ሚኒሊክ ት/ቤት ፊትለፊት የፖሊስና የደህንነት ኃይሎች የሚተላለፈውን መኪና መንገድ በመዝጋት ቅስቀሳውን አደናቅፈዋል፡፡
በስፍራው የነበሩ በርካታ ሰዎች “ቀስቃሾቹ ህጋዊ ወረቀት ይዘዋል፤ልቀቋቸው” በማለት ተቃውሞ አሰምተዋል ከአንድነት ፓርቲ ጎን እንደሚቆሙም ተናግረዋል፡፡ ፖሊስ 15 የሚሆኑትን የቅስቀሳ ቡድን አባላት ወደ ሁለተኛ ፖሊስ ጣቢያ ወስደዋቸዋል፡፡ የአንድነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች አባላቱ ወደ ታሰሩበት 2ኛ ፖሊስ ጣቢያ በመሄድ ረ/ኢ መንግስቱ ለማ የተባሉትን የፖሊስ ጣቢያው ኃላፊ የታሰሩት አባላት እንዲለቀቁ ጠይቀዋል፡፡ ኃላፊውም “ህጋዊ ሰልፍ እንደምታደርጉ እናውቃለን ይቀስቅሱ የሚል መመሪያ አልደረሰንም ብለዋል፡፡ አመራሮቹ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነርንና የከተማዋን መስተዳድር ሃላፊዎች ለማነጋገር ተንቀሳቅሰዋል፡፡
በተለያየ አቅጣጫ የተሰማሩት ሌሎቹ የአንድነት ፓርቲ ቅስቀሳ ቡድን አባላት ስኬታማ የመኪና ላይ ቅስቀሳ በማደረግ ላይ ናቸው፡

በአንበሳ የሞት አደጋ የደረሰባቸው አቶ አበራ ሲሳይ የመጨረሻ ደቂቃዎች

በአንበሳ የሞት አደጋ የደረሰባቸው አቶ አበራ ሲሳይ የመጨረሻ ደቂቃዎች

ቀነኒሳ ወርቁ በተባለ አንበሳ የተገደሉት ጐልማሳ የቀብር ሥነ ሥርዓት ተፈጸመ
ባለፈው ሰኞ መስከረም 6 ቀን 2005 ዓ.ም. ከማለዳው 1፡35 ሰዓት ላይ ስድስት ኪሎ በሚገኘው አንበሳ ግቢ የፅዳት ሥራ ሲያከናውኑ ቀነኒሳ ወርቁ በተባለ አንበሳ የሞት አደጋ የደረሰባቸው አቶ አበራ ሲሳይ፣ የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው በገርጂ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በበነጋታው ከቀኑ በስድስት ሰዓት ላይ ተፈጸመ፡፡
በዕለቱ በግቢው ውስጥ ሌላ ሥራ ላይ ተሰማርተው የነበሩትና አናብስቱን የሚመግቡት አቶ ምትኩ ጪብሳ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ አደጋው የደረሰው አቶ አበራ የፅዳት ሥራቸውን እያከናወኑ በነበረበት ወቅት በተፈጠረ መዘናጋት ነው፡፡
ሟች ቀነኒሳ የሚባለው አንበሳ የሚገኝበትን ቁጥር አሥር ዋሻ ከከፈቱና ከማደርያው ወደ መዋያው ሥፍራ ካስወጡት በኋላ፣ መዝጋት የነበረባቸውን በር ሳይዘጉት በመቅረታቸውና ተዘናግተው ወደ ክፍሉ በመግባታቸው፣ ከአንበሳው ጋር በተፈጠረው ትንቅንቅ ሕይወታቸው ማለፉን አክለው ገልጸዋል፡፡
ሟች ሁሉንም ሥራቸውን ሠርተው ጨርሰው እንደነበር ያስታወሱት አቶ ምትኩ፣ “ከአንበሳው ጋር ሊጋፈጥ የቻለው የዘጋ የመሰለውን በር ባመለዝጋቱ ነው፡፡ በዚህም ከአንበሳው ጋር ፊት ለፊት ተገናኙ፤” በማለት አስረድተዋል፡፡
አቶ ምትኩ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ አንበሳው አቶ አበራን ማጅራታቸውን ይዞ ከ15 እስከ 20 ለሚሆኑ ደቂቃዎች ቆይቷል፡፡ በዚህም ምክንያት በሟች ላይ መንገላታት መድረሱን አብራርተዋል፡፡ አንበሳው ሟችን ማጅራታቸው አካባቢ ነክሶ በመያዝ በማደርያውና በመዋያው ክፍሎቹ እየተመላለሰና በእጆቹም ከፍና ዝቅ እያደረገ ያንገላታቸው እንደነበር ገልጸዋል፡፡
“አደጋው በደረሰበት ወቅት በርከት ያልን ሰዎች ለማስለቀቅ የተለያየ ጥረት ያደረግን ቢሆንም፣ አንበሳው ግን ሟችን በጥርሱ ነክሶ ወደኔ በተደጋጋሚ በመጠጋት ያስፈራራኝ ነበር፤” በማለት አቶ ምትኩ አስረድተዋል፡፡ አንበሳው ሟችን ከመጣልና ከማንሳት ባለፈ በጥርሱ እየጐተተ ወዲያና ወዲህ ያመላልሳቸው እንደነበር፣ ሟችም ለተወሰኑ ደቂቃዎች የድረሱልኝ ጥሪዎች ካሰሙ በኋላ ሕይወታቸው አለፈ በማለት አሰቃቂውን አደጋ ገልጸዋል፡፡
በዕለቱ ዘግይተው ወደ ሥራ እንደገቡ የገለጹት የአዲስ ፓርክ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሙሴ ክፍሎም ሥራው ምንም ዓይነት መዘናጋት ሊኖርበት እንደማይገባ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ “ከአንበሳ ጋር ለሰከንድ ከተዘናጋህ ሕይወትህን ታጣለህ፤” በማለት የሥራውን ክብደትና አስቸጋሪነት አስረድተዋል፡፡ እንደ ኃላፊው ገለጻ፣ ባልደረባቸውን ለማዳን ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል፡፡ ፖሊስም ደርሶ ነበር፡፡ “ጥይት ወደ ሰማይ ከመተኮስ ባሻገር የባልደረባችንን ሕይወት ለመታደግ አስፈላጊውን ሁሉ ማድረግ ይቻል ነበር፡፡ ነገር ግን አያያዙን ስታየው በቀጥታ አንበሳውን በመጉዳት ባልደረባችንን ለማዳን መሞከር የባሰ ማስቦጨቅና ሌላ ችግር ውስጥ መክተት ነው፤” ብለዋል፡፡ ምክንያቱም በወቅቱ አንበሳው ፊቱን በሟች ሸፍኖ ከወዲያ ወዲህ ይመላለስ ስለነበር ይህንን ማድረግ አልተቻለም በማለት አክለዋል፡፡
ማደንዘዣዎችንና የመሳሰሉ ሌሎች የጥንቃቄ ዘዴዎችን መጠቀም ይችሉ እንደነበር ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ ኃላፊው ሲመልሱ፣ ሐኪሙ የሚገባው ጠዋት 2፡30 ሰዓት ላይ ስለሆነ እንዲህ ዓይነት ነገሮችን ያጋጥማሉ በሚል የተደረገ ዝግጅት የለም ብለዋል፡፡ የአናብስቱ መኖርያ ሥፍራ ፅዳት የሚከናወነው ከንጋቱ 11 ሰዓት እስከ 12 ሰዓት ነው፡፡ ለዚህ እንደ ምክንያት ያቀረቡት ደግሞ በፓርኩ ከምሥረታው ከ1940 ዓ.ም. ጀምሮ እንዲህ ያለ ነገር አለመኖሩን ነው፡፡ ድንገት እንዲህ ያለ ነገር ቢከሰት ተብሎ የተደረገ ልዩ ቅድመ ጥንቃቄ ግን የለም በማለት ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ከጥቂት ዓመታት በፊት እዚሁ አንበሳ ግቢ ውስጥ ሌላ አንበሳ መጋቢውን መግደሉ አይዘነጋም፡፡
አንበሳ ግቢ በአሁኑ ወቅት 15 አናብስት ሲኖሩት፣ ከእነዚህ ውስጥ ስምንቱ ወንድ ሲሆኑ ሰባቱ ደግሞ ሴቶች ናቸው፡፡ ከነዚህም መካከል የአምስቱ አናብስት ስም በታዋቂ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ስም የተሰየመ ነው፡፡ የአንበሳ ግቢ ፓርክ በ1940 ዓ.ም. በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ነው የተመሠረተው፡፡ በወቅቱ ወደ ፓርኩ የገቡት ሁለት ጥንድና ሦስት ደቦሎች ነበሩ (ሞላና ሉሉ ከነሚስቶቻቸው እና ሦስት ደበሎች)፡፡ እነዚህ አናብስትም የመጡት ከወለጋ፣ ከኢሉአባቦራ (ጎሬ) እና ሲዳሞ ነው፡፡ አቶ አበራ ለማ ላይ የሞት አደጋ ያደረሰው ቀነኒሳ ወርቁ በፓርኩ ውስጥ ነሐሴ 1 ቀን 1998 ዓ.ም. መወለዱን ለማወቅ ተችሏል፡፡
አንበሳው ከዚህ ቀደም ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ከተባለ ሌላ አንበሳ ጋር በተደጋጋሚ ይደባደብ ስለነበር፣ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ የተባለው አንበሳ ወደ ሌላ ሥፍራ መዘዋወሩን ዶ/ር ሙሴ ገልጸዋል፡፡
ሟች አቶ አበራ ሲሳይ የ52 ዓመት ጐልማሳና ባለትዳርና የሦስት ልጆች አባት ነበሩ፡፡
ትኩስ እና ሰበር ዜና፣ በብዛት የታዩ ቪድዮዎችን፣ ድራማዎችን፣ሙዚቃዎችን እና አስገራሚ ታሪኮችን በኢሜል አድራሻዎ እንልካለን።
source: sodere.com

ዓለምን ያስደመሙ ተአምራት

ዓለምን ያስደመሙ ተአምራት

ዓለምን ያስደመሙ ተአምራት
 
  • የሚያማምሩ አበቦች ከሰማይ መዝነብ የወርቃማዋ ፀሐይ ተአምር
  • በደመና የማርያም መገለጥ
  • ደም የምታነባው የማርያም ስዕል
የክርስትና ሃይማኖት መሠረት የሆነው መፅሃፍ ቅዱስ በየዘመናቱ የተለያዩ ተአምራቶች መደረጋቸውን ዘግቧል። ሠዎች በተፈጥሮ ካላቸው መረዳት ውጪ የሆኑ ተአምራቶች በዚሁ ቅዱስ መፅሃፍ የተለያዩ ክፍሎች ተካተው እናገኛለን፡፡ ለምሣሌ የቅዱስ ኤልያስ ወደ ሠማይ በደመና ታጅቦ በሠረገላ ማረግ፣ የበለአም አህያ አፍ አውጥታ መናገሯ፣ አብርሃም ልጁ ይስሃቅን ለመስዋዕት ሲያቀርብ በልጁ ፋንታ እግዚአብሔር ከሠማይ በግ ማውረዱ፣ እግዚአብሔር በእጁ የፃፈው አስርቱ ትዕዛዛት ያሉበት ፅላት በቁጥቋጦ መሃል በእሣት ለሙሴ መገለፁ፣ ኤልሣዕ የተባለው ነቢይ የሞተችን ህፃን ማስነሣቱ እንዲሁም ይኸው ነብይ ባዶ የነበረን የድሃዋን ሴት የዘይት ቋት በዘይት እንዲሞላ ማድረጉ እና የመሣሠሉት ብሉይ ኪዳን ውስጥ ተጠቅሠው የምናገኛቸው ናቸው፡፡
የአይሁድ እምነትም እነዚህን ተአምራቶች ይጋራል፡፡ እነዚህን መሠል የተአምራት ዘገባዎች፣ ኢየሡስ ክርስቶስ ወደ ምድር መምጣቱንና ተልዕኮውን ፈፅሞ ወደ ሠማይ ማረጉን በሚዘረዝረው አዲስ ኪዳን መፅሃፍ ውስጥም እናገኛለን፡፡ ኢየሡስ ክርስቶስ የሞቱ ሠዎችን ማስነሣቱ፣ በጥምቀቱ ወቅትም መንፈስ ቅዱስ በእርግብ ተመስሎ በአደባባይ ከሠማይ መውረዱ፣ ኢየሡስ ክርስቶስ ሲሠቀል ምድር በቀን ጨለማ መዋጧ፣ ከዋክብት መርገፋቸው፣ የቤተ መቅደስ መጋረጃዎች መቀደዳቸው የመሣሠሉት በመፅሃፉ ክፍሎች ተአምራት ተብለው የተመዘገቡ ናቸው፡፡ በቡዲህዝም የሃይማኖት መዛግብት ውስጥም አንዳንድ ተዓምራት ሠፍረው ይገኛሉ፡፡
645-527 ዓ.ዓለም የኖረው ኢቻይዶን የተባለው የቡዲህዝም ሃይማኖት ነቢይ፤ በወቅቱ በነበረው የኮርያ ንጉስ አንገቱ ተቀልቶ እንዲሞት ሲፈረድበት፣ በሞቱ እለት ብዙ ተአምራቶች እንደሚፈፀሙ ተናግሮ ነበር፡፡ የሞት ፍርድ ሲፈፀምበትና ነፍሡ ከስጋው ሲለይ የሚከተሉት ተአምራቶች መፈፀማቸው በሃይማኖቱ ድርሣናት ተዘግቧል፡፡ በእለቱ ምድር በሃይል ተንቀጥቅጣለች፣ ፀሃይ ጨልማለች፣ የሚያማምሩ አበቦች ከሠማይ ዘንበዋል፣ አንገቱ ሲቀላ ከአንገቱ በደም ፋንታ ነጭ ወተት ፈሷል፡፡ የወተቱ ፍንጣሪም እስከ 100 ጫማ ሽቅብ ወደ ላይ ተስፈንጥሯል፡፡ ይህን ተአምር የተመለከተው የወቅቱ ንጉስ ሄይንግ ኮሡንግ ጆን፤ “ቡዲህዝም እውነተኛ ሃይማኖት ነው” ብሎ በማመኑ መንግስታዊ ሃይማኖት እንዲሆን አውጇል፡፡
በክርስትናው አለም ደግሞ ከክርስቶስ ትንሣኤ በኋላም በርካታ ተአምራቶች መፈጠራቸው ተዘግቧል፡፡ እስካሁንም ሃገራችንን ጨምሮ በተለያዩ የአለም ሃገራት የተአምራት ዘገባዎች ከአብያተ ክርስቲያናት ይቀርባሉ፡፡ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን በተለያዩ ሠዎች ታይተዋል የተባሉና እውቅና የሠጠቻቸው ተአምራት በርካታ ናቸው፡፡ ከነዚህ መካከል በ17ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ይኖር የነበረ እግር አልባ ስፔናዊ ወጣት፤ በፀሎት ሃይል ከጊዜያት በኋላ እግሩ እንደነበረ መመለሡ ተአምር ተብለው እውቅና ከተሰጣቸው መካከል ይጠቀሳል። ሌላው እውቅና የተሠጠው ተአምር ኦክቶበር 13 ቀን 1917 ዓ.ም በፖርቹጋል የታየው የፀሃይ ተአምር ነው።
በዚህ ተአምር ፀሃይ ለደቂቃዎች ቀለሟ ወደ ደማቅ ወርቃማነት ተቀይሯል፣ ዳንስ በሚመስል እንቅስቃሴ ውስጥ ለ10 ደቂቃ ቆይታለች፣ ወደ መሬት በጣም በመጠጋቷም ከፍተኛ ሙቀት ተከስቷል እንዲሁም በዚህ ወቅት ቀደም ብሎ በዘነበው ሃይለኛ ዝናብ የረጠበው የሠዎች ልብስ እና ምድሪቱ ክው ብለው ደርቀዋል፡፡ ይህን ትዕይንትም ከ70ሺ እስከ 10ሺ ሠዎች ተመልክተውታል ተብሎ ተዘግቧል፡፡ በዚያው በፖርቹጋል በ16ኛው መቶ ክ.ዘመን ቅድስት ድንግል ማርያም ከነልጇ በሠማይ ላይ ምስሏ በሚያንፀባርቅ ወርቃማ ቀለም ታጅቦ በደመና መሃል መታየቱ ተዘግቧል፡፡ በካቶሊክ የአስተምህሮ መፅሃፎች ውስጥ ይህን የመሣሠሉ ተአምራቶች የተመለከቱና ተአምራቶቹን ራሣቸው የፈፀሙ 41 ያህል ቅዱሣን ሠዎች ተመዝግበው ይገኛሉ፡፡
በመፅሃፍ ቅዱስ ውስጥ ያሉ ተአምራቶች በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ በአድናቆት ተቀባይነት የማግኘታቸውን ያህል የሚቃወሟቸውም በርካታ ናቸው፡፡ ከነዚህ መካከል የአሜሪካ የአብዮት ጠንሣሽ የሚባለው ቶማስ ፔይን በብሉይ ኪዳንና በአዲስ ኪዳን መፅሃፍቶች ውስጥ የምናገኛቸው ተአምራቶች በሙሉ ሠዎች እንዲያምኑ ተቀነባብረው የቀረቡና የሚያቄሉ ናቸው ሲል በአንድ ወቅት ፅፏል፡፡ አሜሪካዊው ቶማስ ጀፈርሠን በአዲስ ኪዳን የመፅሃፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ተፅፈው የሚገኙና በእሡ አመለካከት ከተፈጥሮ በላይ (Super natural) የሆኑ ተአምራቶችን የሚተርኩትን ቆርጦ በማውጣት የተሻሻለ መፅሃፍ ቅዱስ አሣትሞ ነበር፡፡ የአሜሪካ ሁለተኛ ፕሬዚዳንት የነበሩት ጆን አዳምስ በበኩላቸው፤ “እግዚአብሔር አለምን የሚገዛው በራሱ ህግ ነው ወይስ በነገስታትና በቀሣውስት ልቦለዳዊ የተአምር ፈጠራ?” ሲሉ ጥያቄ አዘል ፅሁፍ አስነብበው ነበር፡፡ ርዕሠ ጉዳዩም ለዘመናት አከራካሪ ሆኖ ዘልቋል፡፡
በቅርብ ጊዜም ለሠዎች ታይተዋል ተብለው በሃይማኖቶች ዘንድ ተቀባይነት ያገኙ፣ ነገር ግን ለሣይንስ ተመራማሪዎች ዛሬም ድረስ ግራ እንዳጋቡ የዘለቁ ተአምራቶች ተመዝግበዋል፡፡ እነዚህ ተአምራቶችም በተለያዩ አለማአቀፍ ሚዲያዎች የተዘገቡ ናቸው፡፡ About.com ካሠፈራቸው የአለማችን ምርጥ 10 የሃይማኖታዊ ሚስጥሮች እና ተአምሮች መካከል የሚከተሉት ተጠቃሾች ናቸው፡፡ የድንግል ማርያም መገለጥ ለዘመናት ድንግል ማርያም በዚህ ቦታ ተገለጠች የሚሉ ተአምሮች ተነግረዋል፡፡ ነገር ግን እውቅና አግኝተው በታሪክ ከተመዘገቡት መካከል በሜክሲኮ እ.ኤ.አ በ1531፣ በፖርቹጋል በ1917፣ በፈረንሣይ በ1858፣ በፖላንድ በ1877 ድንግል ማርያም በሠማይ ላይ በደመና መገለጧ ተዘግቧል፡፡
በክሮሽያ ደግሞ የድንግል ማርያም ምስል እስከዛሬ በተደጋጋሚ በሠማይ ላይ እንደሚገለፅ ይታመናል፡፡ በግብፅ ደግሞ በ1968 የማሪያም በደመና ታጅባ በሠማይ ላይ መገለጥ በተለያዩ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ሣይቀር እንዲተላለፍ ተደርጓል፡፡ የመላዕክት መገለጥ በአያሌ ሠዎች የመላዕክቶች መገለጥ ተነግሯል። በርካታ ፅሁፎችም ይህንኑ ትንግርት አትተዋል። እስከዛሬም መላዕክቶችን በቀን አየኋቸው፣ በሌት ተገለጡልኝ የሚሉ ግለሠቦች ለሃይማኖት መሪዎቻቸው ሪፖርት እንደሚያደርጉ ይነገራል፡፡ የቅዱሣን ስዕላት ተአምር በሠው እጅ የተቀረፁ እና የተሣሉ የድንግል ማርያም እና የኢየሡስ ክርስቶስ ምስሎች ሲያለቅሡ፣ ደም ሲፈሳቸው ተመልክተናል የሚሉ እማኞች በአለም ዙሪያ በርካታ መሆናቸውን ዘገባዎች ያስረዳሉ፡፡ በእስራኤል ቤተልሄም በሚገኝ አንድ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ውስጥ ሁሌ ደም የምታነባ የማርያም ስዕል እንዳለች ተዘግቧል፡፡
በአሜሪካ ኤሊኖስ ግዛት በሚገኝ የኦርቶዶክሣውያን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያንም የምታለቅስ የማርያም ምስል መኖሯ ከተዘገቡት መካከል ተጠቃሽ ነው፡፡ እንዲህ መሠል ክስተቶች በካናዳ፣ በአውስትራሊያ እና በሌሎች በርካታ ሃገራት በድንቃድንቅ ሃይማኖታዊ ተአምራትነት ተመዝግበው እናገኛለን፡፡ ከነዚህ ድንቃድንቅ ሃይማኖታዊ ተአምራቶች ባሻገር የኢየሡስ ክርስቶስ ምስል በሠማይ ላይ መገለጥ በብራዚል፣ እንዲሁም የኢየሡስ ክርስቶስ መግነዘ ጨርቅ መገለጥ በጣሊያን መታየታቸውን የተለያዩ ዘገባዎች ያወሳሉ፡፡ ከክዋክብትና ከጨረቃ ጋር በተገናኘም ሃይማኖታዊ ትዕንግርት ናቸው ተብለው የሚታመኑ ተአምራቶች ተፈፅመዋል፡፡ የጨረቃ ደም መምሠል፣ የክዋክብት መርገፍ የመሣሠሉት በየጊዜው ይነገራሉ፡፡ በሃገራችንም መሠል ተአምራቶች ተከስተዋል የሚለው እንግዳ ነገር አይደለም፡፡ በደንብ የተደራጀ መረጃ ባናገኝም በብዙ የገድልና የተአምራት ድርሣናት ውስጥ የተፃፉ የተአምር መገለጥ ዘገባዎች አሉ፡፡
ምናልባትም ወደፊት ከነዚህ ተአምራቶች አንዱ ሆኖ ሊመዘገብ እንደሚችል የሚገመተው ከሠሞኑ “ከሰማይ መስቀል ወረደ” የሚለው ጉዳይም አነጋጋሪነቱ እንደቀጠለ ነው፡፡ አንዳንዶች ስለ ትዕንግርቱ ብዙ መመራመር ሳይፈቅዱ ከሠማይ መውረዱን አምነው የተቀበሉ ሲሆን አንዳንዶች ደግሞ “እንዴት ይህ ሊሆን ቻለ” በማለት እየጠየቁ ይገኛሉ፡፡ የተለያዩ ተመራማሪዎች መሠል ክስተቶችን ለበርካታ ጊዜያት በአንክሮ ያጤኗቸው ሲሆን አንዳንዶቹን ከአስማታዊ ምትሃት ጋር ሲያገናኟቸው የከዋክብት መርገፍ የመሣሠሉትን ከዩፎዎች ትዕንግርታዊ ስራ ጋር ያያይዟቸዋል። ጥቂት የማይባሉት ደግሞ እስካሁንም ምላሽ አልተገኘላቸውም፡፡ ሌሎች ትዕንግርቶች ከሃይማኖታዊ ተአምራቶች ሌላ ከተፈጥሮ ሂደት ውጪ የሆኑ ትዕንግርቶች በተለያዩ ድርሣናት ተመዝግበውና እውቅና ተሠጥቷቸው ይገኛሉ፡፡ ከነዚህ መካከል የእንቁራሪቶች፣ የአሣዎች፣ እባቦች እንዲሁም የአዕዋፋት ከሠማይ መዝነብ ተጠቃሽ ነው፡፡
ለምሳሌ ያህል በ1680 እ.ኤ.አ በሲንጋፖር እባቦች ከሠማይ መዝነባቸው ተዘግቧል። በፌብሩዋሪ 22 ቀን 1861 ዓ.ም በዚያችው በሲንጋፖር የአሣ ዝናብ መዝነቡ የተመዘገበ ሲሆን ሜይ 15 ቀን 1900 በሮድ ደሤት፣ ኦክቶበር 23 ቀን1947 በሉዚኒያ፣ ፌብሩዋሪ 12 ቀን 2008 በህንድ፣ ኦክቶበር 24 ቀን 2009 በድጋሚ በህንድ፣ ፌብሩዋሪ 25 እና 26 ቀን 2010 በአውስትራሊያ፣ ጃንዋሪ 13 ቀን 2012 በፊሊፒንስ አሣዎች ከሠማይ መዝነባቸው ተመልክቷል፡፡ የእንቁራሪቶች ከሠማይ መዝነብ ደግሞ በጁን 2009 በጃፓን፣ ከጁን 18-20 2010 ደግሞ በሃንጋሪ ተመዝግቧል፡፡ ሌሎች እስከዛሬ ምንነታቸው ያልታወቀ እንስሳትም በካሊፎርኒያ በኦገስት 1 ቀን 1869 እንዲሁም በኬንታኪ በ1876 መዝነባቸው ተመልክቷል፡፡
በ1894 ደግሞ በእንግሊዝ የጄሊፊሽ ዝናብ ተከስቷል ይባላል፡፡ በአርጀንቲናም ኤፕሪል 6 ቀን 2007 ዓ.ም ጊንጦች ከሠማይ ዘንበዋል፡፡ ተመሳሳይ ትዕንግርት በብራዚል ፌብሩዋሪ 3 ቀን 2013 ዓ.ም እንደተከሰተ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ አንዳንድ ሣይንቲስቶች የተለያዩ እንስሣትን ከሠማይ መዝነብ አስመልክተው ባሠፈሯቸው የምርምር ውጤቶች፤ ጉዳዩን ከሃይለኛ ንፋስ ጋር ያያይዙታል፡፡ በተለይ ቶርኔዶ የተሠኘው ሃይለኛ ነፋስ ሲነፍስ እነዚህ የውሃ ውስጥ እንስሣት እና ሌሎች የምድር ላይ እንስሣትን ወደ ሠማይ በማንሣፈፍ አርቆ እንደሚጥላቸው ይገልፃሉ። ቶርኔዶ የተሠኘው የንፋስ አይነት ከሃይለኝነቱ የተነሣ በሠከንዶች ውስጥ መጠነኛ የውሃ ይዘት ያለውን ሃይቅ ውሃ ጠራርጐ የመውሠድ አቅምም እንዳለው ተመራማሪዎች ያመለክታሉ፡፡
addis admas

የኬኒያ የፀጥታ ሀይል ታጋቾችንን የማስለቀቅ ዘመቻውን እያገባደደ ነው

የኬኒያ የፀጥታ ሀይል ታጋቾችንን የማስለቀቅ ዘመቻውን እያገባደደ ነው

በኬኒያ  መዲና ናይሮቢ የፀጥታ ሀይል በዌስት ጌት የገበያ ማዕከል ውስጥ በአሸባሪ ቡድኑ አልሸባብ ታጣቂዎች ተይዘው የሚገኙ  ታጋቾችን ለማስለቀቅ ዘመቻ እያካሄደ ነው  ።
በአሁኑ  ወቅት  የፀጥታ ሀይሎቹ የገበያ ማእከሉን  የወረሩ ሲሆን ፥  ከስፍራውም የተኩስ ድምፅ  እየተሰማ ነው ።
በዚሁ ታጋቾችን ነፃ የማውጣት ዘመቻና ታጣቂዎቹ ሙሉለሙሉ በቁጥጥር ስር ለማዋል የተደረገው ጥረት ገና አላለቀም፡፡
በዚህም በሃሪቱ ፖሊሶችና በአጋቾቹ መካከል የተኩስ ልውውጥ ተደርጎ ነው ከ69 በላይ የሚሆኑ ለሞት እና ከ175 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ለጉዳት መጋለጣቸውን ኬኒያ ሀገር ውስጥ ሚኒስቴር ያስታወቀው፡፡
እስከ አሁን ከተገደሉት ሁለት የካናዳና ሁለት የፈረንሳይ ዜጎች ድፕሎማቷን ጨምሮ ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡
የሀገሪቱ ጸጥታ ኃይል አሁንም ቀሪ አጋቾችን ለመግደል አሊያም እጅ ከፍንጅ በቁጥጥር ስር ለመያዝ ጥረቱን እንደቀጠለ አስታውቋል፡፡
የአገሪቱ  ጦር  በትዊተር ገፁ  እንዳስታወቀው  እስካሁን  የተወሰኑ ታጋቾችን ፖሊስ ከታጣቂዎቹ ማስለቀቅ ችሏል ።
የአገር  ውስጥ ሚኒስቴር በበኩሉ  የፀጥታ ሀይሎቹ  ታጋቾቹን የማስለቀቁን ዘመቻ  ወደ ማጠናቀቀ  ተቃርበዋል ነው ያለው።
እስካሁን ድረስም ከሽብር ጥቃቱ ጋር በተያያዘ ለጥያቄ የሚፈለጉ 10 ተጠርጣሪዎችን መያዙንም  ጨምሮ ገልጿል። የጸጥታ ሃይሎች በበኩላቸው 3 ታጣቂዎችን መግደላቸውን እየተናገሩ ነው።
ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬኒያታ ጥቃት ፈፃሚዎቹን መንግስታቸው የገቡበት ገብቶ እንደሚይዛቸው ተናግረዋል።
አል ሸባብ  ለጥቃቱ  ሀላፊነቱን እንደሚወስድ አስታውቋል ።
ከከተማዋ  እየወጡ ያሉ ዘገባዎች  እንደሚያመለክቱት  እስካሁን  በሽብር ጥቃቱ 69 ዘጠኝ ሰዎች ተገድለዋል ።
በሶማሊያ  የሚገኘው የኬንያ ወታደራዊ ሀይል ጥቃትን ተከትሎ አልሸባብ በኬንያ ጥቃት ሊያደርስ እንደሚችል ለቢ ቢ ሲ መናገሩንም ዘገባው  አስታውሷል።
በደቡብ ሶማሊያ እ.እ.አ ከ2011 ጀምሮ አሸባሪውን አልሸባብ ለመምታት ከ4000 የማያንሱ የኬንያ ወታደራዊ ሀይል አባላት መሰማራታቸውንም ዘገባው አስታውሷል።
የአፍሪካ  ህብረት  ምላሽ 
የአፍሪካ  ህብረት  በሁኔታው ላይ ባወጣው መግለጫ ፥  የአልሸባብ ድርጊት በሶማሊያ የሚገኘው የህብረቱ  ጦሩ ዘመቻውን እንዲያጠናክርና የበለጠ የቡድኑ ውድቀት እንዲሰራ
የሚያደርገው ነው ብሏል ።
ህብረቱ በሶማሊያ የሚገኘው  ጦሩ  በዚያች አገር  ሰላም  እስከሚመጣ ድረስ  በዚያው  እንደሚቆይም አረጋግጧል ።

Monday, September 23, 2013

ኢ/ር ይልቃልን የወያኔው ጋዜጠኛ ተብዬ ስለ ሰልፉ ሲጠይቃቸው ፎቶው

ኢ/ር ይልቃልን የወያኔው ጋዜጠኛ ተብዬ ስለ ሰልፉ ሲጠይቃቸው ፎቶው

ከብዙ ምልልሶች ውስጥ የተገኘች የመጨረሻ ትንሽ ቃል ዛሬ ጆሮዬን ጣል አድርጌ የሰማሁት፤ፎቶው ላይ ኢ/ር ይልቃልን የወያኔው ጋዜጠኛ ተብዬ ስለ ሰልፉ ሲጠይቃቸው ያሳያል። ጋዜጠኛ ተብዬ፦እናንተ በዚህ አይነት ሰልፍ የምንፈልገውን እናገኛለን ብላችሁ ታስባላችሁ??
ኢ/ር ይልቃል፦ የምትጠይቀውን አታውቅም እንዴ? ታዲያ ከዚህ ሰላማዊ ትግል ውጪ ምን አይነት ትግል እናድርግ??
ጋዜጠኛ ተብዬ፦በዚህ ትግላችሁ የሚገኝ ስላልመሰለኝ ነው?
ኢ/ይልቃል፦እውነት ካሁን በኋላ በዚህ ትግል ውስጥ ላታየኝ ትችላለህ። ግን ልታውቁ የሚገባው የኢትዮጵያ ህዝብ በቅርቡ ነፃነቱን ያውጃል።

ሌ/ጀነራል ገዛኢ አበራ ቤተሰቦቻቸውን ሰብሰበው ስዊድን ገቡ!!

ሌ/ጀነራል ገዛኢ አበራ ቤተሰቦቻቸውን ሰብሰበው ስዊድን ገቡ!!


(ዘ-ሐበሻ) የጦር ሃይሎች የሎጂስቲክስ ዋና ሐላፊ የነበሩት ሌ/ጀነራል ገዛኢ አበራ ቤተሰቦቻቸውን ሰብስበው ስዊድን መግባታቸውን አብርሃ ደስታ ከመቀሌ ባስተላለፈው መረጃ አመለከተ። አብርሃም ገዛኢ ከሃገር የወጡት በጡረታ ለተገለሉ በኋላ ነው  በማላት  ”የህወሓት ሃላፊዎችማ የያዙትን ይዘው ከሀገር እየወጡ ነው። የተቸገሩ ታችኞቹ ካድሬዎች ናቸው። እንደ አለቆቻቸው ወደ ዉጭ በመኮብለል የግል ደህንነታቸው መጠበቅ አይችሉም።” ሲል ትችቱን አስፍሯል።
ጄነራል ገዛኢ አበራ በሱዳን አቢ ግዛት ሰፍሮ የነበረውን የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሃይል የመሩ ናቸው። ከአንድ ዓመት በፊት የግንቦት 7 የኢትዮጵያ የጥናት ቡድን ባሰራጨው ምስጢራዊ መረጃ ወያኔ የአገዛዝ እድሜውን ለማራዘም የትግራይ ተወላጆች የሆኑትን የጦር አለቆች ከፍተኛ የሆነ ሃብት እንዲያካብቱና ዘረፋ እንዲፈጽሙ ሁኔታዎችን ማመቻቸት ለተለያዩት የጦር መኮንኖች ሟቹ ጠ/ሚ/ር በ1989 ለአ/አበባ አስተዳደርና ለመከላከያ ሚ/ር መ/ቤት ለ25 የወያኔ የጦር መኮንኖች፣ ለእያንዳንዳቸው በሽልማት በአዲስ አበባ ውስጥ 500 ካሬ ሜትር 1ኛ ደረጃ መሬት እንዲሰጣቸው ትእዛዝ በሰጡት መሰረት ይህን መሬት የተቀበሉት ሌ/ጄነራል ገዛኢ አበራ በወር 170 ሺህ ብር የሚከራይ ቤት ቦሌ አካባቢ ሠርተው እንደሚያከራዩ ተጋልጦ ነበር።
ግንቦት 7 በአንድ ዓመት በፊት እንዳጋለጠው፦

የወያኔ የጦር መኮንኖች የአዲስ አበባን ከተማ በመዝረፍ ያከማቹት ሃብት

ተራ/ቁ ማእረግ ስም ቦታው የሚገኝበት ወርሃዊ ኪራይ በብር የዘውግ መግለጫ
1 ሌ/ጄ ጻድቃን ገ/ትንሳኤ ቦሌ 25,000 ከ4 ዓመት በፊት ትግሬ
2 ጄኔ ሳሞራ የኑስ ቦሌ 28,000 ትግሬ
3 ሌ/ጄ ታደሰ ወረደ ቦሌ 38,000 ትግሬ
4 ሌ/ጄ ገዛኢ Aበራ ቦሌ 170.000 ትግሬ
5 ሌ/ጄ ብርሃነ ነጋሽ ቦሌ 38,000 ትግሬ
6 ሌ/ጄ ሳእረ መኮንን ቦሌ 35,000 ትግሬ
7 ሌ/ጄ አበባው ታደሰ ቦሌ 1,2 ሚሊየን መሬቱን የሽጠ አገው
8 ሜ/ጄ አበበ ተ/ሃይማኖት ቦሌ 2.5 ሚሊዮን መሬቱን የሽጠ ትግሬ
9 ሜ/ጄ አብርሃ ው/ገብርኤል ቦሌ 34,000 ትግሬ
10 ሜ/ጄ ዮሃንስ ገ/መስቀል ቦሌ 28,000 ትግሬ
11 ሜ/ጄ አባ ዱላ ገመዳ ቦሌ 45,000 ትግሬ/ኦርሞ
12 ሜ/ጄ አለሙ አየለ ቦሌ መሬቱን በ1.7 ሚሊዮን የሸጠ አገው
13 ሜ/ጄ ስዮም ሃጎስ ቦሌ 28,000 ትግሬ
14 ሜ/ጄ ሃየሎም አርAያ ቦሌ ? ትግሬ
15 ሜ/ጄ ገ/እግዚአብሄር መብራቱ ቦሌ 40,000 ትግሬ
16 ሜ/ጄ ባጫ ደበሌ ቦሌ 20,000 ኦሮሞ
17 ብ/ጄ ታደሰ ጋውና ቦሌ መሬቱን 1.2 ሚሊዮን ብር የሽጠ ትግሬ
18 ብ/ጄ ተክላይ አሽብር ቦሌ 60,000 ትግሬ
19 ብ/ጄ ፍስሃ ኪዳነ ቦሌ 30,000 ትግሬ
20 ብ/ጄ ፓትሪስ ቦሌ 34,000 ትግሬ
21 ብ/ጄ መስፍን አማረ ቦሌ 23,000 ትግሬ
22 ብ/ጄ ምግበ ሃይለ ቦሌ 20,000 ትግሬ
23 ብ/ጄ ሃለፎም ቸንቶ ቦሌ 22,000 ትግሬ
24 ኮ/ል ታደስ ንጉሴ ቦሌ 48,000 ትግሬ
25 ኮ/ል ጸሃየ መንጁስ ቦሌ መሬቱን 1.2 ሚሊዮን የሽጠ ትግሬ
ከእነዚህ የጦር አለቆች ውስጥ ባሁኑ ሰዓት በተራ ቁጥር 1, 8, እና 17 ከስርአቱ ውጭ ሲሆኑ፣ በተራ ቁጥር 14 እና 24 ያሉት ደግሞ በህይወት የሌሉ ናቸው።
ከላይ  ከተጠቀሰው  በተጨማሪ  ወያኔ  ለጦር  አለቆቹ  የሚሰጠው  ጥቅማ  ጥቅም  የሚከተለውን  ይመስላል።
  1. እነዚህ የጦር አለቆች በነጻ መሬት ወስደው ቤት በዘረፋ ከሰሩ በህዋላም በከተማው ውስጥ በመንግስት እጅ ከሚገኙ ምርጥ ቪላዎች መሃል ተመርጦ በተሰጣቸው ቤቶች ውስጥ በነጻ መኖር ቀጥለዋል።
  2. የውሃ የመብራት የስልክ ወጭዎችን ሙሉ በሙሉ የወያኔ መንግስት ይከፍላል። እነዚህ ሞልቃቃና ቅምጥል የጦር አለቆች በሚኖሩበት ቪላ ውስጥ ብርዱን አልቻልንም በማለት ቤታችውን ሙሉ በሙሉ በውድ ምንጣፍ ማሽፈናቸው አልበቃ ብሉዋቸው ከፍተኛ የኤሌትሪክ ሃይል ፍጆታ የሚያስፈልጋችው የኤሌትሪክ የቤት ማሞቂያ መሳሪያዎች በየክፍሉ አስገጥመዋል። ምንጣፍ ለሚጠርገው የኤሌትሪክ መጥረጊያ ሆነ ለኤሌትሪክ ማሞቂያዎቹ የሚወጣው ክፍተኛ ወጪ፣ እንዲሁም እንዳሻቸው ለሚያፈሱት ውሃ በነጻ ተገልጋዮች እንዲሆኑ ተደርገዋል። በእዚህ ላይ ነጻ የሆነውን የሞባይልና የቤት ስልክ አገልገሎት ስንጨምርው በነጻ የሚያገኙት አገልግሎት በሽዎች የሚቆጠር ብር ይደርሳል።
  3. የጦር አለቆቹ ራሳቸውና ቤተሰቦቻቸው፣ ከእዚህም አልፎ አባትና እናቶቻቸው ሳይቀሩ እሰከ ውጭ ሃገር ድረስ በመሄድ የሚሰጥ ነጻ ህክምና ያገኛሉ።
  4. ሁሉም የጦር አለቆች ተጨማሪ የመኖሪያና የንግድ ቤቶችን በመቀሌ በባህር ዳር፣ አንዳንዶቹም በአ/አበባ ከተማ፣ በድጋሚ መሬት እንዲወስዱና እንዲገነቡ ተደርገዋል። ከእዚህ በተጨማሪ በአዲስ አበባ ከተማ በዱከም በናዝሬትና በሌሎች ቦታዎች ለንግድና ለመኖሪያ ቤት የሚሆኑ ቦታዎች በመውሰድ ይህን መሬት በቀላሉ ለማያገኙ ሌላ የሃገሪቱ ዜጎች በከፍተኛ ዋጋ በመቸብቸብ ያካበቱት ሃብት ገደብ የሌለው ሆንዋል። ታደስ ወረደ፣ ወዲ እምቤቲ፣ ፍስሃ ኪዳነ፣ ገዛኢ አበራ የተባሉት የጦር አለቆች በዚህ ድርጊት በዋንኛነት ከሚጠቀሱት መሃል ናችው።
  5. ይህ አልብቃ ብሎ እነዚህ የጦር አለቆች በመከላከያ ሚኒስትር በተያዘ ከፍተኛ የመስተንገዶ በጀት በመጠቀም የሚኖሩትን የቅንጦት ኑሮ ለተመለከተ ሃገራችን በምን አይነት የቀን ጅቦች እንደተወረረች ለማየት የሚያስችል ይሆናል። በ1992 ዓ/ም መከላከያ ሚኒስቴረ ለመስተንግዶ ብቻ የመደበው በጀት 280,000,000 (280 ሚሊዮን) ብር ነበር። በእዚሁ በ1992 ዓ/ም የሶማሊያ ክልል አመታዊ በጀት በተመሳሳይ 280 ሚሊዮን ብር እንደነበር ስናስታውስ፣ ይህ ለጦር አለቆቹ የተመደበው በጀት ምን ያህል ግዙፍ እንደሆነ የኢትዮጵያ ህዝብ መረዳት ይችላል የሚል እምነት አለን። በእዚህ የመስተንግዶ በጀት በመጠቀም የጦር አለቆቹ በየቀኑ ብፌ እያዘጋጁ ራሳቸውን ሲቀልቡ ከእዚህም አልፈው እንደጥንቶቹ መሳፍንት ግብር እንዲያበሉ፣ ውድ የሆኑ የውስኪ አይነቶች እንደ ውሃ እያፈሰሱ የሚኖሩበትን ሁኔታ አመቻችቶላቸዋል።
  6. በእዚህ የመስተንግዶ በጀት አማካይነት የወያኔ የጦር አለቆች ከትንሹ ሹካና ማንኪያ ጀምሮ የጥራት ደረጃቸውን የጠበቁ ሶፋዎች የምግብ ጠረጴዛዎች አልጋዎችና ሌሎችም በአውሮፓና በአሜሪካ የሚኖሩ ታዋቂ ሃብታም ዘፋኞችና የፊልም ተዋንያኖች የሚገልገሉባቸውን የቤት ቁሳቁሶች መግዛት ችለዋል። የጦር አለቆቹ እነዚህን የቤት ቁስቁሶች በየአመቱ የመቀየር መብት ስለተሰጣችው በእዚህ መብት ስም የሚያባክኑት የህዝብ ሃብት እጅግ በርካታ ነው።
  7. እያንዳንዱ የወያኔ የጦር አለቃ ከሁለት በላይ ውድና ዘመናዊ መኪናዎች ተሰጥቶታል። እነዚህ መኪናዎች በየአመቱ በአዲስ ሞዴል መኪናዎች ይተካሉ። የወያኔ ጄኔራል አንድ መኪና ለራሱ ሌላ መኪና ለሚስቱና ለልጆቹ በመውሰድ፣ እነዚህን መኪናዎች በግላቸው ያለምንም ወጪ እንዳሻቸው ከመገልገል አልፎ የኮንትሮባንድ እቃዎች ማመላለሻ አድርገው ይገለገሉባቸዋል። የኮንትሮባንድ እቃዎችን ከድሬደዋ፣ ሃረር፣ ጅጅጋ አርቲሸክና ሞያሌ በማመላለሱ ስራ ተሰማርተው ከሚገኙት መሃል ጎልተው የሚታወቁት ሌ/ጄ ታደስ ወረደ፣ ሌ/ጄ ሳረ መኮንን፣ ሌ/ጄ አበባው ታደሰ፣ ሜ/ጄ ሙሉጌታ በርሀ፣ ሜ/ጄ አለሙ አየለና ሌሎችም በርካታዎች ናቸው። በሌላ መንገድም የተሰጣቸውን መኪና፣ ከመንግስት ያለምንም ገደብ ከሚወስዱት ነጻ ነዳጅ ጋር እያከራዩ የሚጠቀሙ ጄነራሎች ብዙ ናቸው። በዚህ ተግባር ከተሰማሩት በርካታዎች መሃል ሌ/ጄ ገዛኢ አበራ ብ/ጄ ሃለፎም ቸንቶ፣ ብ/ጄ ተክላይ አሽብርን መጥቀስ ይቻላል። የመከላከያ ሚኒስቴር በ1993 አ/ም ብቻ በአንድ ግዜ ለመለስ የጦር አለቆች መገልገያ የሚሆኑ 300 ኮብራ ቶዮታ ላንድ ክሩዘር አስገብተዋል። ኢትዮጵያን በመሰለ ደሃ ሃገር ውስጥ በአንድ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በአንድ ግዜ ብቻ ይህንን ያህል የውጭ ምንዛሪ ሲባክን አይቶ የማይደነግጥ ሃገር ወዳድ ዜጋ ይኖራል የሚል እምነት የለንም።
  8. ከእዚህ በተጨማሪ በመከላከያ ስር ያሉ ወታደራዊ መደቦችና ክበቦች የወያኔ የጦር አለቆች የግል ንብረቶችና መገልገያዎች እንዲሆኑ ተደርገዋል። የጎልፍ ክበብ፣ መኮንኖች ክበብ፣ ደብረዘይት የአየር ሃይል ክበብና በየክልሉ የሚገኙ ትላልቅ ክበቦችን ጨምሮ እነዚህ የጦር መኮንኖች እንዳሻችው ያለምንም ወጪ የሚሰክሩባቸውና የሚዝናኑባቸው ናቸው። ወታደራዊ መደብሮቹ እቃዎች ከቀረጥ ነጻ እንዲያስግቡ የተፈቀደላቸው በመሆናቸው ማንኛውም የውስጥ እቃዎቻቸውና ድርጅታቸው በልዩ በጀት የተሙዋሉላቸው በመሆናቸው ከፍተኛ ገቢ ያላቸው አትራፊዎች ናቸው። ይህ ትርፍ፣ በየጦር ሰፈሩ የሚሸጠው ሳር፣ ዛፍ፣ አትክልት፣ ውዳቂ ብረታ ብረትና አላቂ እቃዎች፣ የሚረቡ የወተት ከብቶችና የሚደልቡ የስጋ በሬዎች በሙሉ የውያኔ የጦር አለቆች ተጨማሪ የግል ገቢዎች ምንጮች ናቸው።

አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ)

አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ)


አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር – የአባይ ቡድን በሁለት ተከፈለ (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ) ህወሓት በአባይ ወልዱና ደብረፅዮን ቡድኖች በሁለት መከፈሉ ይታወቃል። ባለፈው የህወሓት የማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ የአባይና የደብረፅዮን ጠብ በጣም በመክረሩ የተነሳ ሽጉጥ መማዘዛቸው ተሰምቷል። ሃይለማርያም ደሳለኝና በረከት ስምዖን ለማስታረቅ የሞከሩ ሲሆን ዉጤቱ አልታወቅም። ይህ በንዲህ እንዳለ የአባይ ቡድንም ሰሞኑ በሁለት ተከፍሏል፤ የአባይ ወልዱና የበየነ መክሩ። ከህወሓት ስብሰባ በኋላ የስልጣን ሽግሽግ ለማድረግ የተሞከረ ቢሆንም በየነ መክሩና ኪሮስ ቢተው ከስልጣናቸው ለመውረድ (ሓላፊነት ለመቀየር) ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ከአባይ ወልዱ ጋር ከፍተኛ አምባጓሮ ተፈጥሯል። ኪሮስ ቢተው የግብርና ቢሮ ሓላፊና የኢንተርፕራይዞች የቦርድ ሰብሳቢ ነበር። አባይ ወደ ሌላ ቢሮ ሊቀይሮው አስቦ ፍቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል። የኢንተርፕራይዞች (ብዙ በጀት የሚመደብበት) ስልጣን ግን ቀምቶ ለአለም ገብረዋህድ ሰጥቶታል። ግብርና ቢሮም ለወደ አዳል ታስቦ ነበር። ግን ጠብ ስለተነሳ አልተሳካም። በየነ መክሩም የንግድና ኢንዱስትሪ (የከተማ ልማት ጨምሮ) ስልጣን በእጁ ሲሆን አባይ ቢሮው ለሌላ ሊሰጠው ፈልጎ ፍቃደኛ ባለመሆኑ ግን እስካሁን ውዝግብ ላይ ናቸው። በየነ መክሩ ወደ ሀገሩ (እስራኤል) የመሄድ ሓሳብ ይዟል። የአባይ ቡድን በሁለት መከፈሉ (አባይና በየነ የሚመሩት) ማሳያ በትግራይ ክልል የዉሃ ሃብት ቢሮ አመራር አባላት የሁለቱ ቡድኖች ደጋፊዎች ተጣልተው እንደተደባደቡና አከባቢው እስካሁን በፌደራል ፖሊስ እየተጠበቀ መሆኑ ተረጋግጧል። ስርዓት ሲበሰብስ እንዲህ ነው። ለማንኛውም ቸር ያሰማን።

አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ)

አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ)


አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር – የአባይ ቡድን በሁለት ተከፈለ (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ) ህወሓት በአባይ ወልዱና ደብረፅዮን ቡድኖች በሁለት መከፈሉ ይታወቃል። ባለፈው የህወሓት የማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ የአባይና የደብረፅዮን ጠብ በጣም በመክረሩ የተነሳ ሽጉጥ መማዘዛቸው ተሰምቷል። ሃይለማርያም ደሳለኝና በረከት ስምዖን ለማስታረቅ የሞከሩ ሲሆን ዉጤቱ አልታወቅም። ይህ በንዲህ እንዳለ የአባይ ቡድንም ሰሞኑ በሁለት ተከፍሏል፤ የአባይ ወልዱና የበየነ መክሩ። ከህወሓት ስብሰባ በኋላ የስልጣን ሽግሽግ ለማድረግ የተሞከረ ቢሆንም በየነ መክሩና ኪሮስ ቢተው ከስልጣናቸው ለመውረድ (ሓላፊነት ለመቀየር) ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ከአባይ ወልዱ ጋር ከፍተኛ አምባጓሮ ተፈጥሯል። ኪሮስ ቢተው የግብርና ቢሮ ሓላፊና የኢንተርፕራይዞች የቦርድ ሰብሳቢ ነበር። አባይ ወደ ሌላ ቢሮ ሊቀይሮው አስቦ ፍቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል። የኢንተርፕራይዞች (ብዙ በጀት የሚመደብበት) ስልጣን ግን ቀምቶ ለአለም ገብረዋህድ ሰጥቶታል። ግብርና ቢሮም ለወደ አዳል ታስቦ ነበር። ግን ጠብ ስለተነሳ አልተሳካም። በየነ መክሩም የንግድና ኢንዱስትሪ (የከተማ ልማት ጨምሮ) ስልጣን በእጁ ሲሆን አባይ ቢሮው ለሌላ ሊሰጠው ፈልጎ ፍቃደኛ ባለመሆኑ ግን እስካሁን ውዝግብ ላይ ናቸው። በየነ መክሩ ወደ ሀገሩ (እስራኤል) የመሄድ ሓሳብ ይዟል። የአባይ ቡድን በሁለት መከፈሉ (አባይና በየነ የሚመሩት) ማሳያ በትግራይ ክልል የዉሃ ሃብት ቢሮ አመራር አባላት የሁለቱ ቡድኖች ደጋፊዎች ተጣልተው እንደተደባደቡና አከባቢው እስካሁን በፌደራል ፖሊስ እየተጠበቀ መሆኑ ተረጋግጧል። ስርዓት ሲበሰብስ እንዲህ ነው። ለማንኛውም ቸር ያሰማን።

አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ)

አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ)


አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር – የአባይ ቡድን በሁለት ተከፈለ (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ) ህወሓት በአባይ ወልዱና ደብረፅዮን ቡድኖች በሁለት መከፈሉ ይታወቃል። ባለፈው የህወሓት የማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ የአባይና የደብረፅዮን ጠብ በጣም በመክረሩ የተነሳ ሽጉጥ መማዘዛቸው ተሰምቷል። ሃይለማርያም ደሳለኝና በረከት ስምዖን ለማስታረቅ የሞከሩ ሲሆን ዉጤቱ አልታወቅም። ይህ በንዲህ እንዳለ የአባይ ቡድንም ሰሞኑ በሁለት ተከፍሏል፤ የአባይ ወልዱና የበየነ መክሩ። ከህወሓት ስብሰባ በኋላ የስልጣን ሽግሽግ ለማድረግ የተሞከረ ቢሆንም በየነ መክሩና ኪሮስ ቢተው ከስልጣናቸው ለመውረድ (ሓላፊነት ለመቀየር) ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ከአባይ ወልዱ ጋር ከፍተኛ አምባጓሮ ተፈጥሯል። ኪሮስ ቢተው የግብርና ቢሮ ሓላፊና የኢንተርፕራይዞች የቦርድ ሰብሳቢ ነበር። አባይ ወደ ሌላ ቢሮ ሊቀይሮው አስቦ ፍቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል። የኢንተርፕራይዞች (ብዙ በጀት የሚመደብበት) ስልጣን ግን ቀምቶ ለአለም ገብረዋህድ ሰጥቶታል። ግብርና ቢሮም ለወደ አዳል ታስቦ ነበር። ግን ጠብ ስለተነሳ አልተሳካም። በየነ መክሩም የንግድና ኢንዱስትሪ (የከተማ ልማት ጨምሮ) ስልጣን በእጁ ሲሆን አባይ ቢሮው ለሌላ ሊሰጠው ፈልጎ ፍቃደኛ ባለመሆኑ ግን እስካሁን ውዝግብ ላይ ናቸው። በየነ መክሩ ወደ ሀገሩ (እስራኤል) የመሄድ ሓሳብ ይዟል። የአባይ ቡድን በሁለት መከፈሉ (አባይና በየነ የሚመሩት) ማሳያ በትግራይ ክልል የዉሃ ሃብት ቢሮ አመራር አባላት የሁለቱ ቡድኖች ደጋፊዎች ተጣልተው እንደተደባደቡና አከባቢው እስካሁን በፌደራል ፖሊስ እየተጠበቀ መሆኑ ተረጋግጧል። ስርዓት ሲበሰብስ እንዲህ ነው። ለማንኛውም ቸር ያሰማን።

አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ)

አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ)


አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር – የአባይ ቡድን በሁለት ተከፈለ (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ) ህወሓት በአባይ ወልዱና ደብረፅዮን ቡድኖች በሁለት መከፈሉ ይታወቃል። ባለፈው የህወሓት የማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ የአባይና የደብረፅዮን ጠብ በጣም በመክረሩ የተነሳ ሽጉጥ መማዘዛቸው ተሰምቷል። ሃይለማርያም ደሳለኝና በረከት ስምዖን ለማስታረቅ የሞከሩ ሲሆን ዉጤቱ አልታወቅም። ይህ በንዲህ እንዳለ የአባይ ቡድንም ሰሞኑ በሁለት ተከፍሏል፤ የአባይ ወልዱና የበየነ መክሩ። ከህወሓት ስብሰባ በኋላ የስልጣን ሽግሽግ ለማድረግ የተሞከረ ቢሆንም በየነ መክሩና ኪሮስ ቢተው ከስልጣናቸው ለመውረድ (ሓላፊነት ለመቀየር) ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ከአባይ ወልዱ ጋር ከፍተኛ አምባጓሮ ተፈጥሯል። ኪሮስ ቢተው የግብርና ቢሮ ሓላፊና የኢንተርፕራይዞች የቦርድ ሰብሳቢ ነበር። አባይ ወደ ሌላ ቢሮ ሊቀይሮው አስቦ ፍቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል። የኢንተርፕራይዞች (ብዙ በጀት የሚመደብበት) ስልጣን ግን ቀምቶ ለአለም ገብረዋህድ ሰጥቶታል። ግብርና ቢሮም ለወደ አዳል ታስቦ ነበር። ግን ጠብ ስለተነሳ አልተሳካም። በየነ መክሩም የንግድና ኢንዱስትሪ (የከተማ ልማት ጨምሮ) ስልጣን በእጁ ሲሆን አባይ ቢሮው ለሌላ ሊሰጠው ፈልጎ ፍቃደኛ ባለመሆኑ ግን እስካሁን ውዝግብ ላይ ናቸው። በየነ መክሩ ወደ ሀገሩ (እስራኤል) የመሄድ ሓሳብ ይዟል። የአባይ ቡድን በሁለት መከፈሉ (አባይና በየነ የሚመሩት) ማሳያ በትግራይ ክልል የዉሃ ሃብት ቢሮ አመራር አባላት የሁለቱ ቡድኖች ደጋፊዎች ተጣልተው እንደተደባደቡና አከባቢው እስካሁን በፌደራል ፖሊስ እየተጠበቀ መሆኑ ተረጋግጧል። ስርዓት ሲበሰብስ እንዲህ ነው። ለማንኛውም ቸር ያሰማን።

አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ)

አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ)


አባይ ወልዱና ደብረጽዮን ሽጉጥ ተማዘው ነበር – የአባይ ቡድን በሁለት ተከፈለ (አብርሃም ደስታ – ከመቀሌ) ህወሓት በአባይ ወልዱና ደብረፅዮን ቡድኖች በሁለት መከፈሉ ይታወቃል። ባለፈው የህወሓት የማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ የአባይና የደብረፅዮን ጠብ በጣም በመክረሩ የተነሳ ሽጉጥ መማዘዛቸው ተሰምቷል። ሃይለማርያም ደሳለኝና በረከት ስምዖን ለማስታረቅ የሞከሩ ሲሆን ዉጤቱ አልታወቅም። ይህ በንዲህ እንዳለ የአባይ ቡድንም ሰሞኑ በሁለት ተከፍሏል፤ የአባይ ወልዱና የበየነ መክሩ። ከህወሓት ስብሰባ በኋላ የስልጣን ሽግሽግ ለማድረግ የተሞከረ ቢሆንም በየነ መክሩና ኪሮስ ቢተው ከስልጣናቸው ለመውረድ (ሓላፊነት ለመቀየር) ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ከአባይ ወልዱ ጋር ከፍተኛ አምባጓሮ ተፈጥሯል። ኪሮስ ቢተው የግብርና ቢሮ ሓላፊና የኢንተርፕራይዞች የቦርድ ሰብሳቢ ነበር። አባይ ወደ ሌላ ቢሮ ሊቀይሮው አስቦ ፍቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል። የኢንተርፕራይዞች (ብዙ በጀት የሚመደብበት) ስልጣን ግን ቀምቶ ለአለም ገብረዋህድ ሰጥቶታል። ግብርና ቢሮም ለወደ አዳል ታስቦ ነበር። ግን ጠብ ስለተነሳ አልተሳካም። በየነ መክሩም የንግድና ኢንዱስትሪ (የከተማ ልማት ጨምሮ) ስልጣን በእጁ ሲሆን አባይ ቢሮው ለሌላ ሊሰጠው ፈልጎ ፍቃደኛ ባለመሆኑ ግን እስካሁን ውዝግብ ላይ ናቸው። በየነ መክሩ ወደ ሀገሩ (እስራኤል) የመሄድ ሓሳብ ይዟል። የአባይ ቡድን በሁለት መከፈሉ (አባይና በየነ የሚመሩት) ማሳያ በትግራይ ክልል የዉሃ ሃብት ቢሮ አመራር አባላት የሁለቱ ቡድኖች ደጋፊዎች ተጣልተው እንደተደባደቡና አከባቢው እስካሁን በፌደራል ፖሊስ እየተጠበቀ መሆኑ ተረጋግጧል። ስርዓት ሲበሰብስ እንዲህ ነው። ለማንኛውም ቸር ያሰማን።

የወያኔ መንግስት ተቃዋሚዎች በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ እንዳያደርጉ ከልክሎ በአዲስ አበባ አካባቢዎች የሚኖሩትን ወጣት ዜጎችን እየያዙ ይገኛሉ ::

የወያኔ መንግስት ተቃዋሚዎች በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ እንዳያደርጉ ከልክሎ በአዲስ አበባ አካባቢዎች የሚኖሩትን ወጣት ዜጎችን እየያዙ ይገኛሉ ::

Septeber 19/2013
 ከገዛኸኝ አበበ
የኢአህዴግ መንግስት በታላቅ  ግራ በመጋባት ውስጥ ነው ያላው :: በሀገሪቱም ያሉ ባለ ስልጣኖቸ ስጋት እና ውጥረት ውስጥ እንደሚገኙ አንዳንድ ምንጮች ያስረዳሉ ::በአገሪቷ ላይ የሚኖረው ህዝብም በወያኔ አመራር  በመማረር በአገሪቱ ውስጥ እየተደረገው ነገር ደስተኛ ባለመሆነ ውስጥ ውስጡን በኢአህዴግ መንግስት መገዛትን እያመረረ ይገኛል :: በሀገሪቱ ላየ የሚኖረው ወጣቱ ትውልድም ልቡ ከገዢው ፓርቲ ጋር አይደለም ያለው ::
ይህንንም የወያኔ መንግስት በሚገባ እየተረዳው ያለ ይመስለኘል  በርግጥም ነው የኢትዮጵያ ህዝብ በወያኔ ኢአዲግ መንግስት ላይ ጥላቻውን መግለጥ ከጀመረ ብዙ አመታቶች አልፈውታል ይህ ህዝብ ምን ያክል ይሄን አገዛዝ እንደሚጠላ እና ልቡም አብሮ እንደሌለ በምርጫ 97 ጌዜ በገሐድ ያሳየ ሲሆን ከምርጫ 97 በኋላም ባገኘው አገጣሚ ሁሉ ለወያኔ መንግስት ያለውን ከልብ የሆነ ጥላቻ እያሳየ ይገኛል :: የኢትዮጵያ የወያኔ አገዛዝ መሮታል መንግስትም ህዝቡን በሀይል እና በጉልበት እየገዛ ነው ያለው::  ህዝብን ደግሞ በሀይል እና በጉልበት እየገዙ መኖር ለጊዜው ይቻል ይሆናል ::ነገር ግን አንድ ቀን ግን  የህዝብ ቁጣ እየገነፈለ ሲመጣ ብሶቱም እየባሰ ሲሂድ  እንደ ቱኒዚያ እና እንደ ግብጽ ህዝብ የህዝቡ ቁጣ ገንፍሎ የወጣ ቀን መንግስት ሊቋቋመው የሚችለው አይመስለኝም ::
 ይህንንም በሀገራችን ኢትዮጵያ ላይ በቅርብ ቀን እንደምናየው ተስፋ አደርጋለው  :: ለዚህም ይመስላል  መስከረም 12 እና መስከረም 19 ቀን  2006 ዓ/ም በአዲስ አበባ ሁለቱ ፓርቲዎች የሰማያዊና የአንድነት ፓርቲዎች የጠሩዋቸውን ሰልፎች ተከትሎ የኢአህዴግ መንግስት በከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ የሚገኘው ::
የወያኔ ኢአዲግ መንግስት ከትናንትው እለት  ጀምሮ  በተለያዩ በአዲስ አበባ አካባቢዎች  የሚኖሩትን ወጣት ዜጎችን  ሊስትሮዎ፣ ስራ ላይ የተሰማሮትን በጎዳናዎች ላይ እቃዎችን የሚሸጡትን  በፖሊስ የጸጥታ ሀይሎቹ አማካኝነት  እየሰበሰቡና ወደ አልታወቀ ስፍራ እየወሰዱዋቸው ነው።
ለጊዜው የሚታፈሱት ሰዎች ወዴት እንደሚወስዱ ባይታወቅም በትናትናው እለት ኢሳት በዜናው እንደዘገበው  እነዜህ ወጣት የሀገሪቱ ንጹሀን ዜጎች ያለምንም ሀጢያት እና በደላቸው የሰማያዊና የአንድነት  ፓርቲዎቹ ያዘጋጁት ሰልፍ እሲከጠናቀቅ ታግተው ይቆያሉ። ይህም ወያኔ ለጊዜው ያዋጣኛል ብሎ ያሰበው መንገድ ሲሆን ፓርቲዎቹ በጠሩት ሰልፍ ላይም የአዲስ አበባ ወጣተ ህዘብ በነቂስ ወቱ እንደሚሳተፍ እና በመንግስት ላይ የተቃውሞ ድምጹን እንደሚያሰማ የተገነዘበ ይመስላል::
በዛሬው እለት ባገኘነው ዜና መሰረት ደግሞ ተቃዋሚዎች በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ እንዳያደርጉ ከአዲስ አበባ መስተዳድር መከልከላቸውን መስከረም 12 እና መስከረም 19 ሰማያዊ እና አንድነት ፓርቲዎች በተከታታይ የጠሩዋቸው ሰልፎች በመስቀል አደባባይ እንደማይካሄዱ የአዲስ አበባ መስተዳድር ህዝባዊ ስብሰባ ማስታወቂያ ክፍል አስታውቋል።  
ነገር ግን ሰማያዊ ፓርቲ የፊታችን እሁድ በመስቀል አደባባይ የሚያደርገውን የተቃውሞ ሰልፍ እንደማይለውጥ አስታውቋል። ፓርቲው ነሐሴ 26 የጠራው ሰልፍ በጸጥታ ሀይሎች እንዲደናቀፍ መደረጉ ይታወሳል።source

የአንድነት ፓርቲ ቀጣይ እጩ ሊቃነመናብርት ተለይተው ታወቁ

የአንድነት ፓርቲ ቀጣይ እጩ ሊቃነመናብርት ተለይተው ታወቁ

የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ፓርቲውን ለቀጣዮቹ 3አመታት በሊቀመንበርነት ለመምራት ከተወዳደሩት 5 ከፍተኛ አመራሮች ውስጥ 3ቱን ለመጨረሻው ዙር ውድድር እንዲያልፉ በዴሞክራሲያዊ መንገድ መርጧል፡፡ ፓርቲውን በሊቀመንበርነት ለመምራት የተወዳደሩት አቶ ትግስቱ አወሉ፣ ኢ/ር ግዛቸው ሽፈራው፣ አቶ ግርማ ሰይፉ፣ አቶ ሽመልስ ሀብቴ እና አቶ ተክሌ በቀለ ናቸው፡፡
ዛሬ የአንድነት ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት አባላት በሚስጥር ድምፅ አሰጣጥ ስርአት ባደረጉት ምርጫ 1ኛ.ኢ/ር ግዛቸው ሽፈራው 2ኛ.አቶ ተክሌ በቀለ 3ኛ.አቶ ግርማ ሰይፉ ለመጨረሻው ዙር ውድድር አልፈዋል፡፡
ለመጨረሻው ዙር ሳያልፉ የቀሩት አቶ ትግስቱ አወሉ እና አቶ ሽመልስ ሀብቴ ምርጫው ዴሞክራሲያዊ መሆኑን ተናግረው አንድነትን ለመምራት ከሚመረጠው ቀጣይ ሊቀመንበር ጋር ትግሉን ለማፋጠን እንደሚተጉ ለምክር ቤቱ ቃል ገብተዋል፡፡

በቅርቡ ታስሮ የነበረው የደህንነት ሃላፊ ከእስር ተፈቷል: የግንቦት ሰባት አመራር

በቅርቡ ታስሮ የነበረው የደህንነት ሃላፊ ከእስር ተፈቷል: የግንቦት ሰባት አመራር


De Birhan 
September 22,2013
በውስጥ በተፈጠረ አለመረጋጋት ምክንያት  ”በቅርቡ ታስሮ የነበረው የደህንነት ሃላፊ ከእስር ተፈቷል።” ሲሉ የግንቦት ሰባት ዋና ፀሀፊ የሆኑት አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ዋሽንግተን አሁን እየተካሄደ ባለው ህዝባዊ ውይይት ላይ  ገልፀዋል:: የግለሰቡን ስም አቶ አንዳርጋቸው አልገለፁም:: ባለፈው ወር ሬዲዮ ፋና የሃገር ውስጥ የደህንነት መምሪያ ሃላፊ የነበሩት አቶ ወልደስላሴ ወልደሚካኤል በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ። ሲል ዘግቧል።
ግለሰቡ በቁጥጥር ስር የዋሉት የነበራቸውን ስልጣን ያለአባብ በመጠቀም ምንጩ ያልታወቀ ሃብት በማፍራት የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል በሚል  ተጠርጥረው ነበር።
ውይይቱ ዐሁንም ቀጥሏል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ዋነኛ ጠላት ወያኔ ብቻ ነው!!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ዋነኛ ጠላት ወያኔ ብቻ ነው!!
September 19, 2013

የግንቦት 7 የፍትህ፤ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ዋና ጸሃፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በቅርቡ ከኢሳት ቴሌቪዥን ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ዋነኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊና ዘላቂ ጥቅም ጠላት ወያኔ መሆኑን አስረግጦ ተናግሮ ነበር። ይህንን አባባል አንድ ተቃዋሚ ለተቃውሞ ያህል ወይም ስርዓቱን የሚጠላ አንድ ግለሰብ ስርአቱን ስለሚጠላዉ ብቻ እንደተናገረው አድርጎ አቃልሎ ማየት ትልቅ ስህተት ነው። ወያኔ ከፍጥረቱ ጀምሮ እስከአሁኑ ቅጽበት ድረስ በሀገራችን ላይ የፈጸመውን ደባ በቅጡ ያላዩ ሰዎች ይህ አባባል የተጋነነ ይመስላቸው ይሆናል። ኢትዮጵያ ዛሬም አንደ አገር የቆመችዉ በህዝቦቿ ታላቅነትና እንዲሁም ለታሪካቸው ባሳዩት ክብርና ብርታት ነዉ እንጂ እንደወያኔማ ቢሆን ኖሮ የኢትዮጵያ ህልውና አደጋ ላይ ከወደቀ ሰንብቷል።

ኢትዮጵያ የሚለውን ውብና ታሪካዊ የስም ለመጥራት እየተጸየፈ “የሀገራችን ህዝቦች” እያለ ሲጠራን የነበረው የወያኔዉ ሹም የንቀት አጣራር ወያኔዎች ከሀገሪቱ ስም ጋር ሳይቀር የገቡበትን ጠብ ያሳያል። ወያኔ አባቶቻችን ባቆዩልን ዳር ድንደር የሚደራር ብቻ ሳይሆን የአገራችንን መሬት ላብዕዳን እንካችሁ ያለ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላት ነዉ። በወያኔ እንደባሪያ ፈንግሎ የሚገዛት አገራችን ኢትዮጵያን የታሪክ አጋጣሚ እጁ ላይ ጥሎለት ነዉ እንጂ እሱ እንደሚነግረን ወያኔ ከራሱና ከጉጅሌዎቹ ጥቅም አስበልጦ ኢትዮጵያን አስቧት አያውቅም።

መገነጣጠል ግብ እንዲሆን በህገ መንግስት ደረጃ አንቀጽ ጽፎ ያስቀመጠው ወያኔ እሱ እንደሚለዉ ለብሔረሰቦች መብት አስቦ ሳይሆን ኢትዮጵያ አልዘረፍ ካለችን በትነናት ብንሄድስ ከሚል አላማ መሆኑን ሌናጤን ይገባል። ከምር ለብሄረሰቦች መብት በመቆርቆር ቢሆን ኖሮ ከጠመንጃና ከፍጅት በፊት የብሄረሰቦችን መብትና ነጻነት አክብሮ እራሳቸዉን በራሳቸዉ እንዲያስተዳድሩ ይተዋቸዉ ነበር።።

ወያኔ ኢትዮጵያን የሚፈልጋት ለርሱና ለጋሻ ጃግሬዎቹ የወርቅ እንቁላል የምትጥል ዶሮ ሆና ስላገኛት ብቻ ነው። ሀገሪቱን እያለማሁ፣ እያሳደግኩ ነው የሚለው ዲስኩር ለተራ መደለያ እንኳን የማይሆን ውሸት ለተራበው ህዝብ ምኑም እንዳልሆነ ያውቀዋል።

የሀገሪቱን ለም መሬት በሄክታር ባንድ ፓኮ ሲጋራ ዋጋ የሚቸረችረው ወያኔ እነዚህ ባእዳን በጎን የሚሰጡትን የሀገራችንን መሬት ዋጋ ኪሱ መክተቱን አረጋግጦ ነው። ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የሚነዛው የኬሚካል ማዳበሪያ በጥቂት አመታት ውስጥ የሀገሪቱን አፈር ድራሽ እንደሚያጠፋ ወያኔ የአዋቂዎች ምክር ሳይሰማ ስለቀረ አይደለም። በአጥፊ ስራው የቀጠለው መዝረፍ የሚችለዉን ንብረት ካጋበሰና ከዘረፈ በኋላ ነገ ኢትዮጵያ እንደአለ ባድማ ብትሆን ቅንጣት ስለማይሰማዉ ነዉ። ለሀገር የሚያስብ መንግስት ቢሆን ኖሮ የአገሪቱ ወጣትና የተማረ የሰዉ ኃይል እንደ ጎርፍ ከአገሪቱ እየጎረፈ ሲወጣ ይቆረቆር ነበር። ወያኔ የተማረ ሰው ቢሰደድ፣ ዜጎች ቢራቡና በገዛ አገራቸዉ ቢዋረዱ ጉዳዩ አይደለም። በሰላማዊና ህገመንግስታዊ መንገድ ጥያቄ ያነሳን ዜጋ ሁሉ እንደአውሬ የሚቀጠቅጠውና ወህኒ ቤት የሚያጉረው ይህ በደል ነገ በሀገሪቱ ዘላቂ ህልውና ላይ የሚያመጣውን መዘዝ አጥቶት አይደለም። የአገራችን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም ጉዳዩ ስላልሆነ እንጂ።

የኢትዮጵያን ብሄር ቤሄረሰቦች የሚያይዟቸውን በሚሊዮን የሚቆጠሩ የአንድነት ክሮች እያንቋሸሸና እንደሌሉ እየሰበከ በሚለያዩንን ጥቃቅን ውጭያዊ የቋንቋና የዘር ግንዶች አጉልቶ የሚያሳየን አገራችንንና ህዝቧን እንደ አንድ ሀገር ሳይሆን እንደጊዚያዊ የዝርፊያ ቀጠና ስለሚመለከት ብቻ ነው።

ወያኔና ሎሌዎቹ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም ጠላቶቹ ናቸው እያሉ አንዴ የፈረሰችዉ ሶማሊያን፤ ሌላ ጊዜ ወደ ኤርትራና ግብጽ ጣቱን የሚጠነቁሉት አይናችንን ከወያኔ ላይ እንድናነሳ ነዉ እንጂ ከወያኔ በላይ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም ጠላት የለም። ወያኔ በአካል እኛን ከሚመስሉ ኢትዮጵያውያን መሃል ይውጣ እንጂ፣ በተግባር ከቀን ጅብ ያልተናነሰ የዘረኞችና የዘራፊዎች ቡድን ነው። ብዙ ጊዜ ወያኔ ራሱ የጻፈውን ህግ ሲጥስ ለምን ብለን የምንገረም አለን። ወያኔ ሕግና ሕገ-መንግስት፣ ለአገራቸዉ የሚቆረቆሩ ምሁራንን የሚያፈሩ የትምህርት ተቋማት፣ በህዝብ የሚታመን ሰራዊት፣ ለህግ ብቻ የሚሰራ ፍርድቤትና የመሳሰሉት ዘላቂ ተቋማት እንዳይኖሩን የሚያደርገውና ያሉትንም የሚያፈርሰው ለኢትዮጵያ ብሄራዊና ዘላቂ ጥቅም ምንም ደንታ ስለሌለዉ ነዉመሆኑን የሚዘነጋ ኢትዮጵያዊ በእጅጉ የዋህ ነው። ወያኔ የኢትዮጵያ ጠላት ነው።

ስለዚህም እንላለን እኛ የግንቦት 7 ልጆችህ ሀገርህ ትውልድ ተሻግራ እንድትቀጥል አንተም የምትኮራባት ዜጋ እንድትሆናት የምትሻ የኢትዮጵያ ልጅ ሁሉ ሀገርህን ከወያኔ የቀን ጅቦችና ወራሪዎች አድን። አጎንብሰህ ሳይሆን ቀና ብለህ የምትሄድባት ሀገር እንድትኖርህ የምትሻ ሁሉ ለማይቀረው የጀመርነውን የአርበኝነትና የነጻነት ትግል ጉዞ ተቀላቀለን። እኛ የተባበርን እለት አብረን የተነሳንና በቃ ያልን እለት ታሪካዊቷ ሀገራችንና ታላቁ ሕዝባችን ዘላቂ ብሄራዊ ጥቅማቸው ይከበራል።

አዎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ዋነኛ ጠላት ወያኔ ብቻ ነው!!

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

Friday, September 20, 2013

ሰዶ ማሳደድ- በዲሲ ጎዳና (ከኢየሩሳሌም አርአያ)

ሰዶ ማሳደድ- በዲሲ ጎዳና (ከኢየሩሳሌም አርአያ)

ዲሲ ከሚገኝ የሃበሻ መንደር ምሳ ቀምሰን ስንወጣ ከፊት ለፊቴ አንድ አእምሮው እንደተነካ የሚያስታውቅ ሃበሻ ጮክ ብሎ ሲናገር አስተዋልኩ። ሰውነቱ ወፍራም ሲሆን፣ ለአእምሮው የሚወሰደው ኪኒን በሰውነቱ ላይ ውፍረት ሳያስከትል እንዳልቀረ ነው። አሜሪካ ከመጣ 10 አመት አልፎታል፤ በዲሲ መታየት ከጀመረ ቅርብ አመት ቢሆንም በርካታ ሃበሾች በሁለት ነገሮች ጠንቅቀው ያውቁታል። ይኸውም፥ በየቀኑ የዲሲ ጎዳናዎችን ሲያካልል የሚናገራቸው ቃላቶች « ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ ይውደም፤ ይጥፋ..» የሚልና ሌላው ደግሞ ሰብሰብ ብሎ ያያቸውን ሃበሾች « እናንተ የፈረንጅ አሽከሮች፤ አገራችሁ እየተዋረደች፣ ዜጎቿ እየተራቡና እየተሰቃዩ፥ እናንተ የነጭ አሽከር ሆናችሁ ታገለግላላችሁ፤ ውርደታሞች..» እያለ በመናገር ይታወቃል።…. በመኪና መተላለፊያ ዋና መንገድ ውስጥ ገብቶ « ኢ.ህ.አ.ዴ.ግ ይውደም፤ ..» እያለ ሲናገር፣ አንድ ቦርጩን ያንዘረጠጠና እድሜው በሃምሳዎቹ የሚገመት ሃበሻ ወደ አእምሮው በሽተኛ ተጠግቶ « አንተ ራስህ ጥፋ፤ ትርፍራፊ ለቃቃሚ» ብሎ ጮሆ ሲናገረው አደመጥኩ። አእምሮ በሽተኛው ቱግ ብሎ « ማነው ትርፍራፊ ለቃሚ?..» እያለ ማንባረቁን ቀጠለ። ..ሰውዬው የገዢው ፓርቲ ደጋፊ አሊያም አባል እንደሆነ አልተጠራጠርኩም፤ ጠጋ ብዬ ጥያቄ ሰነዘርኩለት ፥ « ይህ ወገን የአእምሮ በሽተኛ ነው፤ ለምን ትናገረዋለህ?..» አልኩት፤ ፊቱን አጨማዶ፥ « ለምን እርሱ ኢ.ህ.አ.ዴ.ግን ይሳደባል?..ይጥፋ ይላል?…» ሲለኝ በጣም አስገረመኝ፤ « ትሰማለህ…ይህ አሜሪካ ነው!! ኦባማ የሚብጠለጠልባት አገር ናት። አገር ቤት በነእስክንድር፤ ርእዮት፣ አቡበክር፤ አንዱአለም…አትናገሩ ተብለው የሚፈፀምባቸው አፈናና የእስር ስቃይ አልበቃ ብሎ…እዚህ በነፃነት አገር ፓርቲዬ ተሰደበ ትላለህ?..አሜሪካ ምግብ የሚደፋባት አገር ናት፤ ትርፍራፊ የሚለቅም የለም፤ ትርፍራፊ ያለው ሕሊና ሸጠው በሚያድሩበት መንደር ነው፤..» ንግግሬን አላስጨረሰኝም…እየገላመጠኝ ሄደ።….የአእምሮ በሽተኛ ወገኔ ጮክ ብሎ መለፍለፉን ቀጥሏል። ..እንዴት ነው ነገሩ!?…በገዛ አገራችን ነፃነት ተነፍገን ተሰደድን። ያሰደዱን ሰዎች መልሰው በስደት አገር እንዲህ ሲፈነጩ ማየት አያበግንም?….ወገኖቼ ምን ትላላችሁ?..
( የአእምሮ በሽተኛ ወገኔ ገፅታውን የቆረጥኩት ምንአልባት ቤተሰቡ ያለበትን ሁኔታ ላያውቅ ይችላል ከሚል ነው። ..)

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በሞተሩ ላይ ባጋጠመው እክል ማልታ ላይ ለማረፍ ተገደደ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በሞተሩ ላይ ባጋጠመው እክል ማልታ ላይ ለማረፍ ተገደደ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 10 ፣ 2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነ ቦይንግ 757-200 አውሮፕላን ባጋጠመው ችግር ማልታ ላይ አረፈ።
ትናንት በአውሮፕላኑ የቀኝ ሞተር ላይ በደረሰበት ድንገተኛ ችግር ለማረፍ ተገዷል።
ከሮም ወደ አዲስ አበባ ይበር የነበረው አውሮፕላን 135 ሰዎችን አሳፍሮ ነበር።
አውሮፕላኑ በማልታ አየር ማረፊያ ለሞተሩ ጥገና ከተደረገለት በኋላ ወደ አዲስ አበባ በሯል።
ከአየር መንገሩ እስከ አሁን የተሰጠ ምግለጫ የሌለ ሲሆን መረጃውን እንዳገኘን የምናቀርብ ይሆናል።
ምንጭ – http://www.timesofmalta.com

ወግ ነው ሲዳሩ ማልቀስ ይባል ነበር ዱሮ ወግ ነው ምርጫ ማሸነፍ ሆነ ዘንድሮ! አስተሳሰብና ጉልበት (ሕገ አራዊት)

ወግ ነው ሲዳሩ ማልቀስ ይባል ነበር ዱሮ ወግ ነው ምርጫ ማሸነፍ ሆነ ዘንድሮ! አስተሳሰብና ጉልበት (ሕገ አራዊት)

ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም
በረከትን በደንብ የሚያውቀው ያሬድ ጥበቡ ሙልጭ አድርጎ ነግሮታል፤ ያሬድ ከዚህ በፊትም ስለበረከት ጽፎ ነበር፤ አሁን ከጻፈው ጋር ሳስተያየው አንድ ግጥም ትዝ ይለኛል፤ አንዲት የቸገራት ሴትዮ ያንጎራጎረችው ይመስለኛል፡-
ወደድኩህ ወደድከኝ፤ ጠላሁህ፤ ጠላኸኝ፤
እንደሚጣራ ጠጅ እየጣልክ አታንሣኝ!
ያሬድ ስለበረከት በሚጽፈው ሁሉ እያነሣ የመጣልና እየጣለ የማንሣት ዝንባሌን ያሳያል፤ እስከዛሬ በናፍቆት የሚጠብቀውን ወዳጁን ሸፍጥንና የአእምሮ ሕመምን ሲያለብሰው ማንኛቸው መቼ እንደተለወጡ ለመረዳት ያስቸግራል፤ ለማናቸውም የዲክንስን መጽሐፍ ያሬድ እንደሚለው በረከት ከመጀመሪያው ገጽ በላይ አነበበም አላነበበ እንግሊዝኛው ትርጉም መሆኑን የተረዳሁት ከያሬድ ነው፤ ለምን ወደ እንግሊዝኛ እንደተሄደም አልገባኝም፡፡
በዚህ ዓመት ታላላቅ የአገር መሪዎች የሚያስተምሩን ነገር ባይኖራቸውም ‹‹የታሪክ››መጽሐፍት የሚሉትን አሳትመዋል፤ ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያምና አቶ በረከት ስምዖን፤ ሁለቱ ሰዎች በብዙ ነገር የሚመሳሰሉ ቢመስሉም እውነትን በመናቅና በመጥላት አንድ ናቸው፤ ዛሬ እኔ ላነሣ የፈለግሁት ግን በአስተሳሰብ ግድፈት ላይ የሚያተኩር ነው፡፡
በ1997 የፖለቲካ ክርክር ላይ ከሕገ መንግሥቱ አንቀጾች ሠላሳ በመቶ የሚሆነው ስለሰብዓዊ መብቶች የሚናገር ስለሆነ ይህ ቀረው የሚባል አይደለም፤ ችግሩ በተግባር የምናየው ሕገ አራዊት መሆኑ ነው ብዬ የተናገርሁትን ጉልበተኛው በረከት ወዲያው ቀለብ አድርጎ ‹‹ሕገ መንግሥቱን ሕገ አራዊት ነው አለ፤›› ብሎ ወነጀለኝ፤ ለጉልበተኛው ሕገ ኀልዮትም ሆነ ሕገ መንፈስ ቅዱስ ገንዘቡ አይደሉም፤ ዛሬ ረዳቱ የሆነውም ጠበቃው የገዛ ጆሮውን ከድቶ በጉልበተኛው የተነገረውን እያስፋፋ በፍርድ ቤቱ አስተጋባ፤ ዳኞቹም ጠበቃውን ሰምተው ፈረዱ፤ ዛሬ እነሱ አንገታቸውን አጎንብሰው ይሄዳሉ፡፡
ዛሬም ያው አስተሳሰብ (አስተሳሰብ ካልነው) እንደተለመደው ቃላትን እየዘለዘለ ለውንጀላ ያቀርባል፤ አንዱዓለም አራጌ ‹‹የአምባ ገነን አገዛዝ ባለበት የጀግና ቤቱ እስር ቤት ነው፤›› አለ ይባላል፤ ጉልበተኛው እንደለመደው መጀመሪያ የተባለውን ቀንጭቦ ኪሱ ከተተና (!)አንዱ ዓለም ‹‹የጀግና ቤቱ እስር ቤት ነው›› አለ ብሎ ለውንጀላ ያመቻቸዋል፤ የአንዱ ዓለም መታሰር እሱ ራሱ ያለውን ያረጋግጣል? ወይስ አለ የተባለውን ያረጋግጣል? ወይስ ሁለቱንም ያረጋግጣል? በመሠረቱ አንዱ ዓለም ያለው ሙሉ ቃልና ጎዶሎው ልዩነት የላቸውም፤ የጉልበት አገዛዝ ባለበት የጀግና ቤቱ እስር ቤት ነው፤ የሚለውና ያለመነሻ የጀግና ቤቱ እስር ቤት ነው፤ የሚለው በአንድ ነገር ይመሳሰላሉ፤ ጀግናን የጥቃት ኢላማ በማድረግ ይስማማሉ፤ ከዚያም አልፎ ጀግንነትን መጠቃት አድርገው የሚያቀርቡት ይመሳሰላሉ፤ የተዛባ አስተሳሰብ!
ቀጥዬ የምጠቅሰው ምሳሌ ከላይ ከተጠቀሱት የባሰ የአስተሳሰብ ግድፈትን የሚያመለክት ነው፤ አቶ መለስ ‹‹የተሃድሶ እንቅስቃሴያችንን በከፍተኛ ፍጥነት ከሚወርድና በየደቂቃው ፍጥነት እየጨመረ ከሚጓዝ ናዳ አምልጦ ወደ ጠንካራ ከለላ ለመግባት ከሚሮጥ ሰው ጋር ማመሳሰል ይቻላል፡፡›› ሲል ለስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ባቀረበው ሪፖርት ውስጥ ተናግሮአል፤ በ1997 ምርጫ አቶ መለስ ብዙ አጃቢዎቹ (አቶ በረከትን ጨምሮ) ስለዌደቁበት የናዳውን ኃይል በትክክል ገምቶ የተናገረ ይመስለኛል፤ መለስ የተናገረው ወደበረከት ስምዖን ጆሮ ሲደርስ ግን ሌላ ሆኖ ነበር፤- ናዳን የገታ አገራዊ ሩጫ! መለስ ወደፊት ሂድ! ሲል በረከት ስምዖን ቀኝ-ኋላ ዙር! ይላል፤ ወደፊት አልሮጥም የማለት መብት አለው፤ ጥያቄው ይህ አይደለም፤ የአስተሳሰብ ግድፈቱ ወደፊት ሂድ ማለትና ቀኝ-ኋላ ዙር ማለትን አንድ ማድርጉ ላይ ነው፤ በወያኔ/ኢህአዴግ ዘመን የመጣ የአፈፃፀም ጉድለት የሚባለው ነገር ምንጩ እንዲህ ያለ የግንዛቤ መዛባት መሆኑ ነው፡፡
ለምራቂ አንድ ሌላ ግድፈት ላቅርብ፤ የመጽሐፉ ዋና ርዕስ ‹‹የሁለት ምርጫዎች ወግ›› ነው፤ ምን ማለት ነው? ወግ የሚለው ቃል ሁለት ትርጉም አለው፤ አንዱ ትርጉም ወሬ ነው፤ ሁለተኛው ትርጉም ሥርዓት ማለት ነው፤ ከሃምሳ ዓመታት በፊት በዛሬይቱ ኢትዮጵያ ላይ በራስ ቢትወደድ እንዳልካቸው የተደረሰ ጨዋታ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ቲያትር ታይቶ ነበር፤ አቶ አሐዱ ሳቡሬ ሲተቹ ድራማ ብለውት ነበር፤ እኔ ግን ጨዋታ ነው ብዬ ‹‹አልሞትኩም ብዬ አልዋሽም›› ለዚያ ለሞተ ጨዋታ ተስማሚ ስም ነው በማለት ጽፌ ነበር፤ እንዲሁም የሁለት ምርጫዎች ወግ በሁለቱም የወግ ትርጉሞች ተስማሚ ስም የተሰጠው ተረት ነው፤ እውነቱ ጸሐፊው በዚያ ምርጫ መውደቁ ነው፤ እውነቱ ጸሐፊው እንደገና በልዩ ዝግጅት ተመረጠ መባሉ ነው፤ ታሪክን፣ ያውም የቅርብ ታሪክን ወደተረት ለመለወጥ ለጉልበተኛም ቢሆን አስቸጋሪ ነው፤ ተዋንያኑ ሁሉ ገና በሕይወት አሉ፤ ጸሐፊው ልማድ ሆኖበት አላነበባቸውም እንጂ አንዳንዶቹም ስለምርጫው ከወግ ባለፈ ጽፈዋል፡፡
ስለ2002 ምርጫ በቅርቡ እንኳን በአሐዝ የተደገፈ ጥናት ወጥቷል፤ አንደኛ ከአጠቃላይ የየክልሉ ሕዝብ ቁጥር ውስጥ የመረጡትን ስናይ ምርጫው ወግ ብቻ እንደነበረ ገሀድ ይሆናል፤ ለምሳሌ ከየክልሉ የመረጡት በኦሮሚያ 31 ከመቶ፣ በአማራ 33 ከመቶ፣ በደቡብ 27 ከመቶ፣ በትግራይ 39 ከመቶ፣ በአዲስ አበባ 19 ከመቶ፣በአፋር 66 በመቶ፣ ከዚያ ደግሞ በድሬደዋ 57 ከመቶ ሲሆኑ በሐረርና በኦጋዴን ደግሞ ለወግም የማይመች በመሆኑ አልተገለጸም፤ ናዳው የምርጫውን ወግ እንኳን እንደደፈጠጠ በተለይ የአፋርና የድሬዳዋ የመራጮች አሐዝ ምስክር
ነው፤ እድሜያቸው የማይፈቅድላቸው ሁሉ ካልመረጡ በቀር፤ ወይም በእነዚህ ክልሎች አብዛኛው ሕዝብ በልዩ ተአምር እድሜው ከ18 ዓመት በላይ ካልሆነ በቀር ከላይ የተገለጸውን ያህል መራጭ ሊያገኙ አይችሉም፤ እንዲሁም በመረጡት ወንዶችና ሴቶች መሀከል በየክልሉ የሚታየው ድርሻ ወንድና ሴቱ እኩል እንዲሆን ተደርጎ የተደለደለ መሆኑ ይታያል፤ ይህንን ሁሉ የዘነጋ ከታሪክ ይልቅ ወደተረት ያዘነበለ ጨዋታ ነው፤ ተረቱ የሚጣፍጠው ከተገኘ!
ሁለተኛ አቶ ኡስማን አሊ የሚባል ሰው 368,211 ድምጽ፣ አቶ ሽመልስ ከማል ብርሃን የሚባል ደግሞ 19,647 ድምጽ ለወጉ አግኝተው ተመርጠዋል፤ ከተመራጮቹ 64 በመቶ ያህሉ ያገኙት ድምጽ ከ50,000 በታች ነው፤ መለስ ዜናዊ ያገኘው 40,302 ነው፤ በትግራይ ወይዘሮ አልማዝ የሚባሉ 87,185 ድምጽ ማግኘታቸው ቱባ ቱባ ባለስልጣኖቹ ካገኙት ጋር ሲወዳደር ሰማይ ያደርሳቸዋል ስለ2002 ምርጫ በአገቱኒ ውስጥ ዝርዝር መረጃ ቀርቦአል፡፡
መጽሐፍ ያውም የታሪክ መጽሐፍ ለመጻፍ ለእውነት ክብር መስጠትና ለእውነት ተገዢ መሆን ያስፈልጋል፤ አለዚያ ጉልበትና የአቶ አላሙዲንን ገንዘብ ማጥፋት ነው፡፡

ወያኔም በስደት

መቼም እንደወያኔ አገዛዝ ስደት የሰፈነበት የኢትዮጵያ ታሪክ የለም፥፥ ምሁራን፥ ተማሪ፥ ሰራተኛ፥ የሃይማኖት አባቶች፥ ገበሬው፥ ወጣት ወንድሞችና እህቶች፥ ብቻ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ተሰዷል፥ አሁንም በመሰደድላይ ነው፥፥ ብዛት ያላቸው ወንድሞችና እህቶቻችንም ከተሰደዱ በኋላም ወይ መንገድ ላይ ወይ ሰው ሃገር ከገቡ በኌላ ህይወታቸውን ያጣሉ ይሰቃያሉ፥፥
በመላው አለም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከገዛ ሃገራቸው በወያኔ/ህወሃት አፋኝ ስርአት በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የሰብአዊ መብት ረገጣ፥የዲሞክራሲና የነፃነት እጦት፥ የዘረኝነት መስፋፋት፥ የህግ የበላይነት አለመከበር፥ የኑሮው ከአቅም በላይ መሆንና በሌሎችም በበርካታ ምክንያቶች በግፍ ከገዛ ሃገራቸው ተሰደው ከወጡ በኋላ በሚኖሩበትን ሃገር የመናገር የመፃፍና ሃሳባቸውንበነፃ የመግለፅ መብታቸውን በመጠቀም፥ የወያኔ መንግስትንእኩይ ተግባር ለማጋለጥ ይሞከራል፥፥ ይሁንና ይህ እንቅስቃሴ የወያኔ ማህበርን እንቅልፍ እንደሚነሳ ደሞ አያጠያይቅም፥፥
በዚህም ምክንያት ሃገር ቤት ሃሳባቸውን በድፍረት መግለፅ የቻሉት በሙሉ ማለት ይቻላል አሸባሪ የሚል ቅፅል ስም ተለጥፎባቸው በየእስር ቤቱ በማጎር ሰዎችን ለማፈን ቢሞከርም ኢትዮጵያ ደሞሁል ግዜ ሰው አላትና ተተኪው ብቅ ማለቱ አቀረም፥፥ ወደውጩ ልመለስና የዲያስፖራውን ኢትዮጵያዊ ምን ሊያረጉት ይችላሉ አይሉኝም፥
ይኅውልዎት፥ አንድ ነገር ላስታውስዎት፥ በኦክቶበር 09-10, 2011 ዓ/ም አቶ መለስ ዜናዊ ወደ ኦስሎ/ኖርዎይ Energy for all በሚል ስያሜ በተጠራው አለም አቀፍ ስብሰባ ላይ እሳቸውን ጨምሮ የብዙ ሃገራት መሪዎች ተገኝተው ነበር፥፥ እናም ከዛ ሁሉ የአለም መሪውስጥ በአቶ መለስ ዜናዊ ላይ ብቻ ነበር የተቃውሞ ሰልፍ የተነሳው፥፥ እናም በኖርዎይ የሚገኙ ጋዜጠኞች ተየቌቸው፥ ለምንድነው ይሄ ሁሉ የአለም መንገስት ተቃውሞ ሳይደርስበት በርስዎ ላይ ብቻ ይሄ ሁሉ ውርጅብኝ ብሎ ቢጠይቃቸው፥ እሳቸውም አሉ ተዋቸው ይሄ ሁሉ የምታየው የሚንጫጫው ህዝብ እንደጉም በኖ ይጠፋል ብለውት እርፍ፥፥ የሚገርመው ግን እሳቸው እራሳቸው ይህን ባሉ በአመታቸው ብን ብለው ጠፉ፥፥
ዞሮ ዞሮ በዚህ ተቃውሞ ሰልፈኛ እንቅልፍ ያጡት እሳቸውና ተባባሪዎቻቸው እንደጉም በነው ይጠፋሉብለው በዛቱት መሰረት ስደተኛውን ፀጥ ሊያረገው ይችላል ብለው ባሰቡት መሰረት ከኖርዎይ መንግስት ጋር ስደተኞችን ወዳገራቸው መመለስ የሚያስችል ስምምነት አርገው እንደጉም ለመበታተን ሞከሩ፥፣
እንደኔ አመለካከት ለምሳሌ በኖርዎይ ያለውን የተቃውሞ እንቅስቃሴ ለማብረድ በተለመደው የማስፈራራት የዛቻ መንፈስ ሳይሆን አይቀርም፥
ይሁን እንጂ ኢትዮጵያውያን በኖርዎይ ሃገር ባለው የመናገር፥ የመሰብሰብና ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት በመጠቀም የወያኔን ስራ ባላቸው አቅም ሁሉ በመዋጋት ላይ ይገኛሉ፥፥ በዚህም ምክንያት ወያኔ ደሞ ማን ምን እንደሆነ ምን እንደሚያረግ በመከታተል 24 ሰዓት ስራ ይሰራል፥፥ ይህም ምክንያት ነው ሰዎች ወዳገራቸው ቢመለሱ ለአደጋ የተጋለጡ ናቸው የሚያስብለው፥፥
ለመጋለጣቸው ምክንያት የሚሆነው ደሞ ወያኔ ኢትዮጵያውያን በተሰደዱበት ሃገርም ጭምር ድረስ የተቃዋሚ ሃይሎችን እንቅስቃሴ በመከታተል የተለያዩ መረጃዎችን ለማሰባሰብ የሚገለገልባቸው የራሱ ሰዎችን በተለያዩ መንገዶች በማስገባት ስደተኞችን የመሰለል ስራ ከመስራቱም በላይ ማስፈራራት፥ ዛቻ፥ ብዙ ነገር ይሞከራል፥፥
ለምሳሌ አንድ በቅርብ ቀን ከኖርዌጂያን የስለላ መስሪያ ቤት ማለትም PST /Police security service/ Acting Head of Section for counter-intelligence in the Police Security Service የሆኑት Mr. Ole Børresen በ 01.08.2013 በኖርዎይ ከሚገኝ NRK ከተባለ የሃገሪቱ ዋና የቴሌቪዥንና የሬዲዮ ጣቢያ ጋር ባደረጉትቃለ ምልልስ ላይ በግልፅ ተናግረዋል፥፥
Mr. Ole Børresen እንደሚሉት በኖርዎይ ውስጥ ከ5 እስከ 10 የሚሆኑ ሃገሮች ስደተኞችን በመሰለል ስራ ላይ እንደተሰማሩ መረጃው አላቸው፥፥ እሳቸው እንደሚሉት አገር ቤት በሚገኙ በስደተኛ ቤተሰቦች ላይ የተለያዩ ማስፈራራት፥ እንግልት፥ ድብደባና ዛቻ በአምባገነን መሪዎች የሚደረጉ ዋነኛ መሳሪያዎች ናቸው፥፥
Mr. Ole በመቀጠልም ሲናገሩ PST ላለፉት አመታቶች በነዚህ ስደተኞችን በመሰለል ዙሪያ ብዙ ክሶችና አቤቱታዎች እንደደረሳቸውና በስደተኛ ቤተሰቦች ላይም በደረሱ ችግሮች መረጃ እንዳላቸው ለNRK ገልፀዋል፥፥ አክለውም እነዚህ ሁኔታዎች የሚከሰቱትም ከኖርዎይ ውጭ በመሆኑ በጉዳዩ ላይ ጣልቃ ለመግባት አስቸጋሪ እንደሚያረገው ተናግረዋል፥፥
Mr. Ole የትኞቹ የስደተኛ ግሩፖች ናቸው የበለጠ ለዚህ ችግር በኖርዎይ ውስጥ የተጋለጡት ተብለው ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲያብራሩ፥ ሲመልሱ በዋነኝነት በተቃውሞ እንቅስቃሴ አክቲቭ ሆነው እየተንቀሳቀሱ ያሉትን ማለትም መንግስታቸውን በተለያየ መንገድ የሚቃወሙትንና በተለያዩ የተቃውሞ ሰልፎች ላይ የሚሳተፉ የበለጠ የተጠቁ ናቸው ብለዋል፥፥
ዋናው ነጥብ እነዚህ አምባገነን መሪዎች ከዚህ ለማግኘት የሚሞክሩት ዋነኛው ውጤት በውጭ ሃገር የሚገኙ የተቃዋሚ ድርጅቶችን በፀጥታ እንዲቀመጡ በማረግ እንዲሁም በሃገር ቤት በሚገኙ የስደተኛ በተሰቦችም ላይ ጫና ማረግ በተጨማሪ የሚጠቀሙዋቸው ዘዴዎች መካከል ሲሆኑ እነዚህ መንግስታት ስራቸውን ለማስፈፀም ከሚጠቀሙዋቸው ዘዴዎች መካከል፣
• የራሳቸውን የስለላ ሰዎች ወደ ኖርዎይ በመላክ መሰለል
• የራሳቸው ዜጎች ላይ ጫና በማረግ ወደዚህ ስራ ማስገባት
• ስደተኞችን በየካምፑ መመልመል ወይንም የራሳቸውን ሰላዮች ስደተኛ አስመስሎ በመላክ
• የስደተኞችን ኮምፒዩተሮች ሃክ በማረግ መረጃዎችን መሰብሰብ
• በየኢምባሲዎቻቸው ያሉ ሰራተኞችን ለስለላ መጠቀምን ያካትታል፥ በመሆኑም ባለፉት አመታት በዚህ ዙሪያ በዛ ባሉ አቤቱታዎችና ክሶች ላይ እንደመስራታችን መጠን በኖርዎይ ውስጥ ያለማቋረጥ እየተከናወነ እንደሆነ ለመረዳት ችለናል ብለዋል፥፥
በመጨረሻም ስደተኛን በኖርዎይ ውስጥ የሚሰልሉት ሃገራት እነማናቸው ተብለው ለቀረበላቸው ጥያቄ ሙሉ መረጃ ለመስጠት ፍቃድ ባያሳዩም ግን ኢትዮጵያ፥ ኤሪትሪያና ኢራን በዚህ ጉዳይ ላይ ብዙ ግዜ ስማቸው ከሚጠቀሱት ውስጥ እንደሆኑ ገልፀዋል፥፥
በመቀጠልም እስካሁን ኖርዎይ ውስጥ ሆኖ ሲሰል የተያዘ 1 ሰው ብቻ እንደሆነ ገልፀው የሱዳን ዜግነት ያለው የ 38 አመት ሰው እንደሆነ ገልፀው ስደተኞችን የሚሰልሉ ግለሰቦችን ለማግኘት አስቸጋሪ እንደሆነ ገልፀው ለዚህ የተጋለጡ ስደተኞችም በሃገራቸው ውስጥ ባለው የህግ ከለላ እምነት ከማጣታቸው የተነሳና መጥፎ ኤክስፒርያንስ የተነሳ እዚህ ሃገር ወደ ፖሊስ በመሄድ ፖሊስን ኢንፎርሜሽን ለመስጠት አይደፍሩም ብለዋል፥፥ ይህንንም በመረዳት PST በተለያዩ አጋጣሚዎች ሰዎች በምን አይነት መንገድ ሰላዮችን ሊያቁ እንደሚችሉና እንዴት ባገራቸው መንግስታት እንደሚሰለሉ ምክር መስጠት እንደጀመሩም ተናግረዋል፥፥ በሌላ በኩልም ቢሮአቸው ግለሰቦችንም በግል በመጥራት አንዳንድ የሚሰሩ ስራዎች በኖርዎይ ውስጥ ህገወጥ እንደሆኑ እንደሚናገሩም አስገንዝበዋል፥፥ ይህም የሚደረግበት ምክንያት አንዳንድ ሰዎች የሚሄዱት አካሄድ የሃገራችንን ህግ ካለመረዳት ነው ከሚል ሃሳብ የመነጨ እንደሆነ ተናግረዋል፥፥
ይህም ማለት ግለሰቦቹ ከሃገራቸው መንግስት እዚህ ያለውን እንቅስቃሴ መረጃ እንዲሰጡ የታዘዙ ቢሆንም ግን ደግሞ ይህን ስራ በኖርዎይ ውስጥ ሆኖ ማከናዎን ስለሚያስከትለው ህግና ቅጣት እንነግራቸዋለን ብለዋል፥፥ ይሁን እንጂ የተጣራ መረጃ በተገኘበት ግዜም ኖርዎይ በቀጥታ ለሚመለከተው ሃገር አቤቱታ ወይንም ማስጠንቀቂያ ትልካለች ብለዋል፥፥
ይሁን እንጂ እነዚህ የምናረጋቸው የምክርና የኢንፎርሜሽን አገልግሎቶች በተወሰነ መልኩ ውጤት ቢያሳዩም PST በግለሰቦች ላይ ለሚደርሰው በሲኪዩሪቲ ጉዳይ ላይ የስደተኞችን መሰለል ጉዳይ በተመለከተ አሳሳቢ እንደሆነ ገልፀዋል፥፥
ስለላው ስደተኞችን በመሰለል ብቻ የሚያበቃ ሳይሆን ባገር ቤት የሚገኙ የስደተኞች በተሰቦች ላይ እንግልትና ጫና በአምባገነን መንግስታት ይፈፀማል በማለት ተናግረዋል፥፥
ለማንኛውም እንበርታ፥ እንጠንቀቅ፥ ለነፃነታችን ሃገራችንም ላይ ሆነ በተሰደድንበት ሃገር እንታገል፥ የነፃነት ቀን ቅርብ ነው፥፥

Ethiopia admits imposing new restrictions against jailed journalist

Ethiopia admits imposing new restrictions against jailed journalist

1236306_10201055715529668_2125680911_n
By Tesfa-Alem Tekle
September 19, 2013 (ADDIS ABABA) – The Ethiopian government on Thursday admitted imposing new visitor restrictions against journalist Reeyot Alemu, who remains in prison on terrorism-related offenses.
JPEG – 14.5 kbReeyot Alemu (CPJ)
“Reeyot Alemu has repeatedly violated prison laws, she is abusive and ill-reputed. As a result prison officials, according to the law, have taken disciplinary measures”, government spokesperson, Shimels Kemal told Sudan Tribune.
Kemal said the latest restrictions were only imposed on her regular visitors and not her relatives.
However, the official warned that if Alemu continues to violate prison laws and regulations, authorities have the right to even restrict her from having any visitors.
Press freedom group, the Committee to Protect Journalists (CPJ), said the new restrictions were in retaliation against a hunger strike she began on Wednesday in protest against orders by prison authorities to turn in a list of her visitors.
Alemu, who has been a columnist for the banned private weekly Fitih, was detained in June 2011 after she was found guilty of terrorism related charges.
Her original 14-year sentence was reduced to five years last August after an appeal lodged at the Federal Supreme Court.
RIGHT GROUPS REACTIONS
International right groups have condemned the measures and are calling for an urgent lifting of the new restrictions.
“We call upon the Ethiopian authorities to lift these latest restrictions and allow Reeyot Alemu to receive all visitors,” said CPJ East Africa Consultant Tom Rhodes.
“She is a journalist, not a criminal, and should not be behind bars,” Rhodes added.
CPJ said the denial of rights to Reeyot runs counter to the Ethiopian Constitution, which states: “All persons shall have the opportunity to communicate with, and to be visited by, their spouses or partners, relatives and friends, religious counselors, lawyers and medical practitioners.”
Reporters Without Borders similarly condemned the decision and expressed grave concern over her situation.
“The denial of visitors to Reyot Alemu is endangering her mental health,” Reporters Without Borders said.
“This further deterioration in her situation compounds the already deplorable conditions that she has endured for more than two years. We call for her immediate and unconditional release.”
REEYOT NOT A “JOURNALIST”
Speaking to Sudan Tribune, government spokesperson, Shimels Kemal stressed that Reyot Alemu was not a journalist and addressing her as journalist must be corrected.
“She is professionally an elementary school teacher and occasionally writing to a little known circulation won’t make her a journalist” he said.
He added she was involved with a terrorist network and was accordingly found guilty by court.
“It is not right for CPJ to stand by someone who is not a journalist. CPJ is taking wild imaginations only aimed to blame Ethiopia and tarnish [the] country’s image” Kemal further said.

የወያኔ መንግስት ተቃዋሚዎች በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ እንዳያደርጉ ከልክሎ በአዲስ አበባ አካባቢዎች የሚኖሩትን ወጣት ዜጎችን እየያዙ ይገኛሉ ::

የወያኔ መንግስት ተቃዋሚዎች በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ እንዳያደርጉ ከልክሎ በአዲስ አበባ አካባቢዎች የሚኖሩትን ወጣት ዜጎችን እየያዙ ይገኛሉ ::

Septeber 19/2013
 ከገዛኸኝ አበበ
የኢአህዴግ መንግስት በታላቅ  ግራ በመጋባት ውስጥ ነው ያላው :: በሀገሪቱም ያሉ ባለ ስልጣኖቸ ስጋት እና ውጥረት ውስጥ እንደሚገኙ አንዳንድ ምንጮች ያስረዳሉ ::በአገሪቷ ላይ የሚኖረው ህዝብም በወያኔ አመራር  በመማረር በአገሪቱ ውስጥ እየተደረገው ነገር ደስተኛ ባለመሆነ ውስጥ ውስጡን በኢአህዴግ መንግስት መገዛትን እያመረረ ይገኛል :: በሀገሪቱ ላየ የሚኖረው ወጣቱ ትውልድም ልቡ ከገዢው ፓርቲ ጋር አይደለም ያለው ::
ይህንንም የወያኔ መንግስት በሚገባ እየተረዳው ያለ ይመስለኘል  በርግጥም ነው የኢትዮጵያ ህዝብ በወያኔ ኢአዲግ መንግስት ላይ ጥላቻውን መግለጥ ከጀመረ ብዙ አመታቶች አልፈውታል ይህ ህዝብ ምን ያክል ይሄን አገዛዝ እንደሚጠላ እና ልቡም አብሮ እንደሌለ በምርጫ 97 ጌዜ በገሐድ ያሳየ ሲሆን ከምርጫ 97 በኋላም ባገኘው አገጣሚ ሁሉ ለወያኔ መንግስት ያለውን ከልብ የሆነ ጥላቻ እያሳየ ይገኛል :: የኢትዮጵያ የወያኔ አገዛዝ መሮታል መንግስትም ህዝቡን በሀይል እና በጉልበት እየገዛ ነው ያለው::  ህዝብን ደግሞ በሀይል እና በጉልበት እየገዙ መኖር ለጊዜው ይቻል ይሆናል ::ነገር ግን አንድ ቀን ግን  የህዝብ ቁጣ እየገነፈለ ሲመጣ ብሶቱም እየባሰ ሲሂድ  እንደ ቱኒዚያ እና እንደ ግብጽ ህዝብ የህዝቡ ቁጣ ገንፍሎ የወጣ ቀን መንግስት ሊቋቋመው የሚችለው አይመስለኝም ::
 ይህንንም በሀገራችን ኢትዮጵያ ላይ በቅርብ ቀን እንደምናየው ተስፋ አደርጋለው  :: ለዚህም ይመስላል  መስከረም 12 እና መስከረም 19 ቀን  2006 ዓ/ም በአዲስ አበባ ሁለቱ ፓርቲዎች የሰማያዊና የአንድነት ፓርቲዎች የጠሩዋቸውን ሰልፎች ተከትሎ የኢአህዴግ መንግስት በከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ የሚገኘው ::
የወያኔ ኢአዲግ መንግስት ከትናንትው እለት  ጀምሮ  በተለያዩ በአዲስ አበባ አካባቢዎች  የሚኖሩትን ወጣት ዜጎችን  ሊስትሮዎ፣ ስራ ላይ የተሰማሮትን በጎዳናዎች ላይ እቃዎችን የሚሸጡትን  በፖሊስ የጸጥታ ሀይሎቹ አማካኝነት  እየሰበሰቡና ወደ አልታወቀ ስፍራ እየወሰዱዋቸው ነው።
ለጊዜው የሚታፈሱት ሰዎች ወዴት እንደሚወስዱ ባይታወቅም በትናትናው እለት ኢሳት በዜናው እንደዘገበው  እነዜህ ወጣት የሀገሪቱ ንጹሀን ዜጎች ያለምንም ሀጢያት እና በደላቸው የሰማያዊና የአንድነት  ፓርቲዎቹ ያዘጋጁት ሰልፍ እሲከጠናቀቅ ታግተው ይቆያሉ። ይህም ወያኔ ለጊዜው ያዋጣኛል ብሎ ያሰበው መንገድ ሲሆን ፓርቲዎቹ በጠሩት ሰልፍ ላይም የአዲስ አበባ ወጣተ ህዘብ በነቂስ ወቱ እንደሚሳተፍ እና በመንግስት ላይ የተቃውሞ ድምጹን እንደሚያሰማ የተገነዘበ ይመስላል::
በዛሬው እለት ባገኘነው ዜና መሰረት ደግሞ ተቃዋሚዎች በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ እንዳያደርጉ ከአዲስ አበባ መስተዳድር መከልከላቸውን መስከረም 12 እና መስከረም 19 ሰማያዊ እና አንድነት ፓርቲዎች በተከታታይ የጠሩዋቸው ሰልፎች በመስቀል አደባባይ እንደማይካሄዱ የአዲስ አበባ መስተዳድር ህዝባዊ ስብሰባ ማስታወቂያ ክፍል አስታውቋል።  
ነገር ግን ሰማያዊ ፓርቲ የፊታችን እሁድ በመስቀል አደባባይ የሚያደርገውን የተቃውሞ ሰልፍ እንደማይለውጥ አስታውቋል። ፓርቲው ነሐሴ 26 የጠራው ሰልፍ በጸጥታ ሀይሎች እንዲደናቀፍ መደረጉ

አሳዛኝ ሰበር ዜና ዲፕሎማቱ እጅ ላይ ያረፈችው ኢትዮጵያዊት ወጣት ሬሳ ትላንት ከሪያድ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ግቢ ወዳልታወቀ ስፍራ ተወሰደ ።

አሳዛኝ ሰበር ዜና ዲፕሎማቱ እጅ ላይ ያረፈችው ኢትዮጵያዊት ወጣት ሬሳ ትላንት ከሪያድ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ግቢ ወዳልታወቀ ስፍራ ተወሰደ ።

ትላንት ቀን መስከረም 8 2006 ለ5ኛ ግዜ በሪያድ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ግዜያዊ መጠለያ ኮንቴነር ውስጥ፡ የአንዲት ኢትዮጵያዊት አስዛኝ፡ ህልፈተ ህይወት የአካባቢውን ማህበረሰብ እንምባ ሲያራጭ፡ደረት ሲያዳቃ መዋሉን የአይን ምስክሮች ገለጹ ። ወጣቷ በቤት ሰራተኝነት ኮንተራት የመጣች የክርስትና እምነት ተከታይ መሆኗን የሚናገሩት እነዚህ የአይን እማኞች የወጣቷ ሬሳ እስካሁን በውል ወዳልታወቀ ስፍራ መወሰዱን አረጋግጠዋል።
የእህቶቻችን ሞት ከሚፈበረክበት በሪያድ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር የስደተኞች ጊዜያዊ መጠለያ ኮንቴነር ፡ ያለምንም ህክምና እና በቂ መሰረታዊ ፍጆታ በለሌለበት ሁኔታ እንደ ወንጀለኛ የኮንቴነር የብረት በር ተከርችሞባቸው ከሚገኙ እህቶቻችን መሃከል አንድ ወር ባልሞላ ግዜ ውስጥ በተከታታይ የሁለት ኢትዮጵያውያን ህልፈተ ህይወት መሰማቱ የአካባቢውን ማህበረሰብ አስደንግጦል።
በተለይ ትላንት ማለዳ በኢትዮጵያ ሰዓት አቋጣጠር ከጠዋቱ 3 አካባቢ አስከሬንዋ ጊዘያዊ መጠለያ ኮንቴነር ውስጥ፡ ሞታ የተገኘችው ኢትዮጵያዊት ወጣት ህመሙ አገርሽቶባት ስታቃስት «ጣረሞት ስታሰማ» ፡ እንደ ነበር የሚናገሩ ወገኖች ዲፕሎማቱ ትብብር እንዲያደርጉላት ስልክ ቢደወልላቸውም በወቅቱ ፈቃደኛ ባለመሆናቸው የወጣቷ ህይወት በሚያሳዝን ሁኔታ ማለፉን ይገልጻሉ።ሞች እዚህ ደረጃ ላይ ከመድረሷ በፊት ዲፕሎማቱ በኤንባሲው ሃላፊነት ወደ ሆስፒታል ወስደው ማስመርመር እና ህይወቷን ከሞት መታደግ ሲችሉ ባስዩት ግዴለሽነት እና ወገናዊ ርህራሄ የጎደለው አሰራር የወጣቷ ህይወት እዚህ በረሃ ላይ ቀርቷል ብለዋል። ወጣቷን ወደዚህ ግዜያዊ መጠለያ ግቢ ዲፕሎማቱ ከአሰሪዎቾ ተረክበው ሲያመጧት ሃኪም ቤት ውሰዱኝ ህይወቴን አጣሁ !! አድኑኝ ኸረ የወገን ያለህ !! ኸረ ያህገር ያለህ !! አናቴ ድረሺልኝ !! እያለች ትማጸናቸው እንደነበረ በአካባቢው የነበሩ የአይን ምስክሮች አክለው ገልጸዋል ። የወጣቷ የሰውነት አቋም እና አጠቃላይ ሁኔታ ያዩ አንዳንድ ታዛቢዎች በውስጦ፡የቆየ በሽታ እንደሌለባት እና ወጣቷ አንጀቴ ተቃጠለ ውሃ ውሃ ስትል እንደነበር እና ሃኪም ቤት ውሰዱኝ፡እያለች ልብ በሚነካ ሁኔታ ስትማፀን የታዘቡ ወገኖች ምናልባትም ከምግብ ጋር የተቀልላቀለ መርዝ ነክ ነገር በልታ ሊሆን እንደሚችል ጥርጣሬያቸውን ያጎላሉ። በማያያዝ ዲፕሎማቱ ወጣቷን ከአሰሪዎቾ ተቀበለው ወደ መጠለያ ሲያመጧት ለአመታት የደከመኩበትን የወር ደሞዜን እባካቹ ከአስሪዪ ላይ ተቀበሉልኝ እያለች ትጮህ እንደ ነበረ እና ወደ መጨረሻ አካባቢ እየደከመች ስትመጣ ሞች በሚያሳዝን አንደበት ሆስፒታል በር ላይ ወስዳችሁ ጣሉኝ፡የወግን ያለህ እያለች እስከ ዕለት ሞቷ ታለቅስ እንደ ነበረ እና ይህንንም ተማጽኖ ዲፕሎማቶቹ «የመንፈስ ጭንቀት ነው» ፡ «ስራ በዝቷባት ነው» ፡« ሃገር መግባት ፈልጋ ነው» ስታጭበረብር ነው» ወዘተ …… በሚል ፌዝ በጭካኔ ሌሎችን ሰላም ትነሳለች በሚል ለብቸዋ ኮንቴነር ውስጥ፡አስገብተው እንደቆለፉባት እና በነጋታው ወጣቷ ሞታ ማደሯን አንዳንድ የኮሚኒቲው አባላት እንባ እየተናነቃቸው ገልጸዋል ። ይህ በዚህ እንዳለ ትላንት 4 ሰዓት ከ15 ደቂቃ አካባቢ በዲፕሎማቱ ተዕዛዝ የወጣቷ አስከሬን በሳውዲ የማዘጋጃ ሰራተኞች ተነስቶ ወደ አልታወቀ ስፈራ እንደተወሰደ እነዚህ የአይን ምስክሮች አክለው ገልጸዋል።
Ethiopian Hagere ከሳውዲ አረቢያ ጅዳ በዋዲ

Thursday, September 19, 2013

By Obang Metho

Division between ethnicities, regions, political parties and religious groups is the lifeblood of the TPLF/ERPDF. For the government to gain power and control, they are trying to alienate the people from each other and spread rumors regarding the makeup of those who are protesting. 

Prior to defeating the brutal Derg regime in 1991, Meles led the Marxist-Leninist based rebel group, the Tigrayan Peoples Liberation Front (TPLF), also so known for its brutality in the bush that the U.S. State Department had classified them as a terrorist group at the time. When they took over power, they formed a new coalition party made up of separate ethnic-based parties. It was called the Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF) and was meant to appear to be a multi-ethnic government but in fact, it has been controlled from the beginning by the TPLF who have never abandoned the goal of perpetual hegemony. 
The EPRDF’s structure was based around ethnically defined regions and political parties, but at the grassroots level, all regions and parties, though appearing to be led by leaders of the same ethnicity as the region, were instead pro-TPLF/ERPDF puppets, who implemented their policies. 
By its nature, this division of Ethiopia by ethnicity was a guise meant to dupe the public and the west by its appearance of being democratic; however, in practice, it has contributed to the prolongation of ethnic-based divisions while strengthening the power of the TPLF, assuring its control of the EPRDF even though Tigrayans are a minority, making up only 6% of the total population. However, this does not mean the TPLF speaks for many Tigrayans who have become disillusioned with the TPLF/EPRDF.
Reconciliation is the only way out but it is not a “free ride” for some must be humble enough to stand up to admit the truth and to be bold enough to choose change. From what we hear, people within the TPLF/EPRDF are panicking and trying to calculate their next move, but they and we are all caught in a trap. Like in the case of apartheid, someone—a leader or a group-- must stop pretending that the Tigrayan region or many of the people, perhaps not all, have not benefited from the blatant, ethnic-based favoritism of the TPLF/EPRDF. The truth must be told. What has gone on is wrong, unjust and immoral. Some Tigrayans did not ask for this and had little choice in the matter. We understand this.
Some Tigrayans may already be ashamed of this and be ready to come out and say it. Be the first to do so. Come out and say loudly, “NOT IN MY ETHNIC NAME!” It will never be too late to say this. Some may already have stood up for what is true, right, just and fair and suffered for it at the hands this ethnic apartheid regime. Some Tigrayans, TPLF and EPRDF members may be disillusioned with the TPLF/ERPDF and be ready to leave it for good. 
Others never believed in it but joined to get a job or an education. Some will be ready to use the well-known excuse, “I was ordered to be part of the TPLF/ERPDF.” However, the commitment of most to the TPLF/EPRDF may be extremely shallow, except for some in top leadership who have the most to lose; yet, even they may be ready to stand up against it. 
May God fill each and every Ethiopian heart, soul and mind with love, forgiveness and a ready spirit to admit and correct wrong towards each other so that we become a blessing not only to the living of today but to those in generations to come.

የኢትዮጵያ ወታደሮች ብሶትና የመንግሥት ምላሽ፣

የኢትዮጵያ ወታደሮች ብሶትና የመንግሥት ምላሽ፣

ቀን 19.09.2013
በሶማልያ የሚገኙ የኢትዮጵያ ወታደሮች በበላይ አለቆቻችን እየተበደልን ነው አሉ። አንዳንድ የሠራዊቱ አባላት፤ በ SMS መልእክት አማካኝነት ለ DW እንደገለጹት ከሆነ የውስጥ ነጻነታቸውን እየተነፈጉ ነው። የህክምና ፈቀድ በተለይ እንደነርሱ አገላለጽ
A picture taken on March 2, 2012 shows Ethiopian troops standing on an army tank at an air base in the city of Baido, which was taken over from Shebab rebels on February 22. Truckloads of Ethiopian and Somali troops on February 22 captured the strategic Somali city of Baidoa from Al-Qaeda-allied Shebab insurgents, who vowed to avenge their biggest loss in several months. Baidoa, 250 kilometres (155 miles) northwest of the capital Mogadishu, was the seat of Somalia's transitional parliament until the hardline Shebab captured it in 2009. Ethiopia says it is in the country to support Somalia?s transitional government to stamp out Shebab insurgents, but says it does not plan to remain in the country for the long term. AFP PHOTO / JENNY VAUGHAN (Photo credit should read JENNY VAUGHAN/AFP/Getty Images) የኢትዮጵያ ወታደሮች-ባዶዎ
በጉቦ ሆኗል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ፤ «ቅሬታውን ለዶቸ ቨለ የሚልክ ወታደር የለኝም » ሲል አስተባብሏል።
ጃፈር ዓሊ ዝርዝር ዘገባ አለው።
ጃፈር ዓሊ
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሐመድ

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

የግንቦት 7 የፍትህ፤ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ዋና ጸሃፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በቅርቡ ከኢሳት ቴሌቪዥን ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ዋነኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊና ዘላቂ ጥቅም ጠላት ወያኔ መሆኑን አስረግጦ ተናግሮ ነበር። ይህንን አባባል አንድ ተቃዋሚ ለተቃውሞ ያህል ወይም ስርዓቱን የሚጠላ አንድ ግለሰብ ስርአቱን ስለሚጠላዉ ብቻ እንደተናገረው አድርጎ አቃልሎ ማየት ትልቅ ስህተት ነው። ወያኔ ከፍጥረቱ ጀምሮ እስከአሁኑ ቅጽበት ድረስ በሀገራችን ላይ የፈጸመውን ደባ በቅጡ ያላዩ ሰዎች ይህ አባባል የተጋነነ ይመስላቸው ይሆናል። ኢትዮጵያ ዛሬም አንደ አገር የቆመችዉ በህዝቦቿ ታላቅነትና እንዲሁም ለታሪካቸው ባሳዩት ክብርና ብርታት ነዉ እንጂ እንደወያኔማ ቢሆን ኖሮ የኢትዮጵያ ህልውና አደጋ ላይ ከወደቀ ሰንብቷል።
ኢትዮጵያ የሚለውን ውብና ታሪካዊ የስም ለመጥራት እየተጸየፈ “የሀገራችን ህዝቦች” እያለ ሲጠራን የነበረው የወያኔዉ ሹም የንቀት አጣራር ወያኔዎች ከሀገሪቱ ስም ጋር ሳይቀር የገቡበትን ጠብ ያሳያል። ወያኔ አባቶቻችን ባቆዩልን ዳር ድንደር የሚደራር ብቻ ሳይሆን የአገራችንን መሬት ላብዕዳን እንካችሁ ያለ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላት ነዉ። በወያኔ እንደባሪያ ፈንግሎ የሚገዛት አገራችን ኢትዮጵያን የታሪክ አጋጣሚ እጁ ላይ ጥሎለት ነዉ እንጂ እሱ እንደሚነግረን ወያኔ ከራሱና ከጉጅሌዎቹ ጥቅም አስበልጦ ኢትዮጵያን አስቧት አያውቅም።
መገነጣጠል ግብ እንዲሆን በህገ መንግስት ደረጃ አንቀጽ ጽፎ ያስቀመጠው ወያኔ እሱ እንደሚለዉ ለብሔረሰቦች መብት አስቦ ሳይሆን ኢትዮጵያ አልዘረፍ ካለችን በትነናት ብንሄድስ ከሚል አላማ መሆኑን ሌናጤን ይገባል። ከምር ለብሄረሰቦች መብት በመቆርቆር ቢሆን ኖሮ ከጠመንጃና ከፍጅት በፊት የብሄረሰቦችን መብትና ነጻነት አክብሮ እራሳቸዉን በራሳቸዉ እንዲያስተዳድሩ ይተዋቸዉ ነበር።።
ወያኔ ኢትዮጵያን የሚፈልጋት ለርሱና ለጋሻ ጃግሬዎቹ የወርቅ እንቁላል የምትጥል ዶሮ ሆና ስላገኛት ብቻ ነው። ሀገሪቱን እያለማሁ፣ እያሳደግኩ ነው የሚለው ዲስኩር ለተራ መደለያ እንኳን የማይሆን ውሸት ለተራበው ህዝብ ምኑም እንዳልሆነ ያውቀዋል።
የሀገሪቱን ለም መሬት በሄክታር ባንድ ፓኮ ሲጋራ ዋጋ የሚቸረችረው ወያኔ እነዚህ ባእዳን በጎን የሚሰጡትን የሀገራችንን መሬት ዋጋ ኪሱ መክተቱን አረጋግጦ ነው። ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የሚነዛው የኬሚካል ማዳበሪያ በጥቂት አመታት ውስጥ የሀገሪቱን አፈር ድራሽ እንደሚያጠፋ ወያኔ የአዋቂዎች ምክር ሳይሰማ ስለቀረ አይደለም። በአጥፊ ስራው የቀጠለው መዝረፍ የሚችለዉን ንብረት ካጋበሰና ከዘረፈ በኋላ ነገ ኢትዮጵያ እንደአለ ባድማ ብትሆን ቅንጣት ስለማይሰማዉ ነዉ። ለሀገር የሚያስብ መንግስት ቢሆን ኖሮ የአገሪቱ ወጣትና የተማረ የሰዉ ኃይል እንደ ጎርፍ ከአገሪቱ እየጎረፈ ሲወጣ ይቆረቆር ነበር። ወያኔ የተማረ ሰው ቢሰደድ፣ ዜጎች ቢራቡና በገዛ አገራቸዉ ቢዋረዱ ጉዳዩ አይደለም። በሰላማዊና ህገመንግስታዊ መንገድ ጥያቄ ያነሳን ዜጋ ሁሉ እንደአውሬ የሚቀጠቅጠውና ወህኒ ቤት የሚያጉረው ይህ በደል ነገ በሀገሪቱ ዘላቂ ህልውና ላይ የሚያመጣውን መዘዝ አጥቶት አይደለም። የአገራችን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም ጉዳዩ ስላልሆነ እንጂ።
የኢትዮጵያን ብሄር ቤሄረሰቦች የሚያይዟቸውን በሚሊዮን የሚቆጠሩ የአንድነት ክሮች እያንቋሸሸና እንደሌሉ እየሰበከ በሚለያዩንን ጥቃቅን ውጭያዊ የቋንቋና የዘር ግንዶች አጉልቶ የሚያሳየን አገራችንንና ህዝቧን እንደ አንድ ሀገር ሳይሆን እንደጊዚያዊ የዝርፊያ ቀጠና ስለሚመለከት ብቻ ነው።
ወያኔና ሎሌዎቹ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም ጠላቶቹ ናቸው እያሉ አንዴ የፈረሰችዉ ሶማሊያን፤ ሌላ ጊዜ ወደ ኤርትራና ግብጽ ጣቱን የሚጠነቁሉት አይናችንን ከወያኔ ላይ እንድናነሳ ነዉ እንጂ ከወያኔ በላይ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም ጠላት የለም። ወያኔ በአካል እኛን ከሚመስሉ ኢትዮጵያውያን መሃል ይውጣ እንጂ፣ በተግባር ከቀን ጅብ ያልተናነሰ የዘረኞችና የዘራፊዎች ቡድን ነው። ብዙ ጊዜ ወያኔ ራሱ የጻፈውን ህግ ሲጥስ ለምን ብለን የምንገረም አለን። ወያኔ ሕግና ሕገ-መንግስት፣ ለአገራቸዉ የሚቆረቆሩ ምሁራንን የሚያፈሩ የትምህርት ተቋማት፣ በህዝብ የሚታመን ሰራዊት፣ ለህግ ብቻ የሚሰራ ፍርድቤትና የመሳሰሉት ዘላቂ ተቋማት እንዳይኖሩን የሚያደርገውና ያሉትንም የሚያፈርሰው ለኢትዮጵያ ብሄራዊና ዘላቂ ጥቅም ምንም ደንታ ስለሌለዉ ነዉመሆኑን የሚዘነጋ ኢትዮጵያዊ በእጅጉ የዋህ ነው። ወያኔ የኢትዮጵያ ጠላት ነው።
ስለዚህም እንላለን እኛ የግንቦት 7 ልጆችህ ሀገርህ ትውልድ ተሻግራ እንድትቀጥል አንተም የምትኮራባት ዜጋ እንድትሆናት የምትሻ የኢትዮጵያ ልጅ ሁሉ ሀገርህን ከወያኔ የቀን ጅቦችና ወራሪዎች አድን። አጎንብሰህ ሳይሆን ቀና ብለህ የምትሄድባት ሀገር እንድትኖርህ የምትሻ ሁሉ ለማይቀረው የጀመርነውን የአርበኝነትና የነጻነት ትግል ጉዞ ተቀላቀለን። እኛ የተባበርን እለት አብረን የተነሳንና በቃ ያልን እለት ታሪካዊቷ ሀገራችንና ታላቁ ሕዝባችን ዘላቂ ብሄራዊ ጥቅማቸው ይከበራል።
አዎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ዋነኛ ጠላት ወያኔ ብቻ ነው!!
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!
Ethiopia G7 1

Submits Human Rights Report on Ethiopia to the United Nation’s

Submits Human Rights Report on Ethiopia to the United Nation’s

946847_524794230895033_334002608_n
September 19, 2013
Ethiopian Women’s Human Rights Alliance
For Immediate Release
September 19, 2013
Contact Information:
Email: voiceofethiopianwomen@gmail.com
Ethiopian Women’s Human Rights Alliance (EWHRA) Submits Human Rights Report on Ethiopia to the United Nation’s Universal Periodic Review
Grassroots organization details human rights violations committed by the Ethiopian government and outlines recommendations to bring Ethiopia into compliance with international law.
New York, New York—Ethiopian Women’s Human Rights Alliance (EWHRA) released a report today submitted to the Universal Periodic Review (UPR), a United Nations (UN) mechanism aimed at reviewing the human rights record of UN member countries. EWHRA’s report details the egregious violation of human rights committed by the Ethiopian government in contravention of its obligations under numerous international human rights treaties.
While the Ethiopian government continues to violate international standards with regard to myriad fundamental human rights, in its report, EWHRA concentrates primarily on the following issues: freedom of expression, freedom of association and political rights, freedom of religion, persecution of ethnic groups and forced displacement of indigenous people from ancestral lands and freedom from arbitrary arrests and detentions.
“EWHRA is pleased that we were asked to participate in this extremely important review of the Ethiopian government’s abhorrent record on human rights. EWHRA’s goal is ensuring that the voices of the eighty million women, children and men suffering under the current regime are heard and that those responsible for violating internationally recognized rights are held accountable,” said a representative of the grassroots organization.
In addition to outlining the violations of human rights committed by the regime, the report also provides specific recommendations, aimed at ameliorating the current situation in Ethiopia. The recommendations are consistent with Ethiopia’s obligations under various human rights agreements to which the country is a signatory.
The Ethiopian government was initially reviewed under the UPR mechanism in 2009, where EWHRA also contributed to that review process by submitting a report of their findings. The United Nations is expected to review the Ethiopian government’s record on human rights in April 2014.
For more information regarding the report please contact the Ethiopian Women’s Human Rights Alliance at the following email address: voiceofethiopianwomen@gmail.com
The Ethiopian Women’s Human Rights Alliance (EWHRA) was formed in January 2009 to address the ongoing and egregious human rights violations in Ethiopia. Outraged at the massive rights abuses and concerned by draconian laws passed by the Ethiopian Parliament designed to silence all types of dissent and clampdown on any civil society activity, a multi-generational group of women came together to form a common platform. The goal of the organization is to mobilize against human right abuses in Ethiopia through a range of activities including advocacy, policy change, letter writing campaigns and engaging international organizations. This grassroots movement relies on the effort and commitment of long time Ethiopian activists and community organizers, friends of Ethiopians, and partner organizations concerned about justice.